loading
የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 36ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬን ጀምሮ ይካሄዳል

የዘንድሮው የሊጉ መርሀግብር ሊጠናቀቅ የሶስት ጨዋታዎች ዕድሜ የቀሩ ሲሆን የሊጉ አሸናፊ እና የቀጣይ ዓመት የቻምፒየንስ ሊግ ተሳትፊ ለመሆን የሚደረገው ፉክክር አጓጊነት በርትቷል፡፡ ዛሬ በሳምንቱ መርሀግብር ሊቨርፑል በአንፊልድ ሮድ ስታዲየም ከሊጉ የተሰናበተውን ሀደርስፊልድ ታውን ምሽት 4፡00 ሰዓት ሲል ያስተናግዳል፡፡ ቀያዮቹ የተቀናቃኛቸውን ማንችስተር ሲቲ ነጥብ መጣል እየናፈቁ፤ የዛሬውን ጨዋታ ጨምሮ በሌሎቹ አሸናፊነታቸውን አጠናክረው መቀጠል ይኖርባቸዋል፡፡ ነገ የሳምንቱ […]

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመቐለ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

የሊጉ የ22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በክልል እና አዲስ አበባ ስታዲየሞች ይከናወናሉ፡፡ ከአንድ ጨዋታ በስተቀር ሌሎች ግጥሚያዎች ክልል ላይ ይደረጋሉ፡፡ ክልል ላይ የሚከወኑት እነዚህ ጨዋታዎች በተመሳሳይ 9፡00 ይደረጋሉ፡፡ አዳማ ከተማ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ላይ በአሰልጣኝ ገዛህኝ ከተማ የሚሰለጥነውን ኢትዮጵያ ቡና የሚገጥም ይሆናል፡፡ ባህር ዳር ከነማ በግዙፉ የከተማው ስታዲየም ከሊጉ ላለመውረድ እየተፍጨረጨረ የሚገኘውን ደቡብ ፖሊስ ያስተናግዳል፡፡ […]