loading
በኢትዮጵያ ዋንጫ ኢትዮጵያ ቡና በፎርፌ ውጤት ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

በ2011 ጥሎ ማለፍ ዋንጫ/ የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ግጥሚያ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከስሑል ሽረ ጋር ይጫወቱ ነበር፡፡ እንግዳው ስሑል ሽረ ቡድን ግን ከጨዋታው ቀን ቀደም ብሎ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በላከው ደብዳቤ የእግር ኳስ ክለቡ የጥሎ ማለፍ ጨዋታውን ላለማካሄድ መወሰኑን አሳውቋል። በትናንትናው ዕለት ስብሰባውን ያካሄደው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሊግ […]

ጆን ኦቢ ሚኬል በድጋሜ ወደ ንስሮቹ ተመልሷል

  የዘንድሮውን የውድድር ዓመት በእንግሊዙ ሚድልስብራ ያሳለፈው ናይጀሪያዊው አማካይ ከ2018 የሩሲያ የዓለም ዋንጫ ውድድር በኋላ ከናይጀሪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር የተለየ ሲሆን አሁን ወደ ንስሮቹ ስብስብ በድጋሜ መመለሱን አስታውቋል፡፡ አምበሉ ሚኬል ከንስሮቹ ጋር የመጨረሻውን ጨዋታ በዓለም ዋንጫው ከአርጀንቲና ጋር ካደረገ በኋላ፤ ብሔራዊ ቡድኑ ባደረጋቸው ሰባት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እና ሌሎች ግጥሚያዎች ላይ አልተሳተፈም፡፡ ሚኬል አሁን ሙሉ […]

አስቶን ቪላ ለፍፃሜ ጨዋታ ደርሷል ኖርዊች እና ሸፊልድ ዩናይትድ በሚቀጥለው ዓመት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ተሳታፊ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ሶስተኛውን ክለብ ለመለየት ደግሞ የቻምፒዮንሽፕ የደርሶ መልስ/play off ጨዋታዎች እየተደረጉ ነው፡፡ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ቅዳሜ ዕለት የተደረጉ ሲሆን ትናንት ምሽት አስቶን ቪላ ወደ ፍፃሜው መሻገሩን ሲያረጋግጥ፤ ዛሬ ሌላኛው ቡድን ይታወቃል፡፡ ትናንት ምሽት ዌስት ብሮሚች አልቢዮን በሜዳው ዘ ሀውቶርንስ […]