loading
በሱዳን አሁንም የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ተጨማሪ ጥፋት እንዳያደርስ ተሰግቷል::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2012  በሱዳን አሁንም የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ተጨማሪ ጥፋት እንዳያደርስ ተሰግቷል:: በሱዳን የሚዘንበው ከባድ ዝናብ የራይል ወንዝ በ17.5 ሜትር ከፍ እንዲል በማድረጉ ከባድ ጥፋት እያስከተለ ነው፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው ሱዳን በታሪኳ ከ100 ዓመት ወዲህ እንዲህ የወንዝ ሙላት ገጥሟት አያውቅም፡፡ በዚህም ምክንያት በሱዳን ካለፈው በፈረንጆቹ ኦገስት መጨረሻ 100 ሺህ ቤቶች ሲወድሙ ወደ ከአንድ […]

የፕሬዚዳንት ሞሀመድ ሙርሲ ልጅ የሞተው በገዳይ ንጥረ ነገር መሆኑን የቤተሰቡ ጠበቆች ተናገሩ ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2012 የፕሬዚዳንት ሞሀመድ ሙርሲ ልጅ የሞተው በገዳይ ንጥረ ነገር መሆኑን የቤተሰቡ ጠበቆች ተናገሩ ::የቀድሞው የግብፅ ፕሬዚዳንት ሞሀመድ ሙርሲ ልጅ የሞተው በልብ ህመም ሳይሆን በአደገኛ ንጥረ ነገር ተመርዞ ስለመሆኑ መረጃ ደርሶናል ብለዋል ጠበቆቹ፡፡ የ25 ዓመቱ አብደላ ሙርሲ ከአንድ ዓመት በፊት መኪና በሚያሽከረክርበት ወቅት በድንገት የጡንቻ አለመታዘዝ እና መኮማተር ደርሶበት ወደ ሆስፒታል ቢወሰድም […]

በሶማሊያ ሞቃዲሾ በደረሰ የሽብር ጥቃት በርካቶች መሞታቸው ተነገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2012 በሶማሊያ ሞቃዲሾ በደረሰ የሽብር ጥቃት በርካቶች መሞታቸው ተነገረ፡፡ በሞቃዲሺ በሚገኝ አንድ ሬስቶራንት በደረሰ የቦንብ ጥቃት ህጻናትን ጨምሮ 3 ሰዎች ህይወታቸው ወዲያው ሲያልፍ 7 ሰዎች መቁሰላቸውን የመንግስት ቃል አቀባይ ተናግሯል፡፡ የሀገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢስማኤል ሙክታር እንደገለጹት ጥቃቱን ያደረሰው አጥፍቶ ጠፊ ሞቃዲሾ ብሄራዊ ቲያትር ቤት አጠገብ ወደሚገኘው ሬስቶራንት በመግባት የያዘውን ቦንብ […]

የማሊ ወታደራዊ አዛዦች ከ18 ወራት በኋላ የሲቪል አስተዳደር ለማቋቋም ወሳኔ አሳለፉ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 የማሊ ወታደራዊ አዛዦች ከ18 ወራት በኋላ የሲቪል አስተዳደር ለማቋቋም ወሳኔ አሳለፉ:: ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡበከር ኬታን በመፈንቅለ መንግስተር ከስልጣን አውርዶ ሀገሪቱን እየመራ ያለው የማሊ ወታደራዊ ጁንታ የሲቪል መንገስት ለመመስረት የአንድ ዓመት ከመንፈቅ ጊዜ ያስፈልገኛል ብሏል፡፡ የምዕራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኩዋስ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ማሊ ወደ ሲቪል አስተዳደር መመለስ አለባት ቢልም […]

በያዝነው ሳምንት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013  በያዝነው ሳምንት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል:: በኢትዮጵያ እና ሌሎች የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ሊጥል እንደሚችል የምስራቅ አፍሪካ የአየር ንብረት የልህቀት ማዕከል አስጠንቅቋል፡፡ ማዕከሉ እንደገለጸው በተለይም በመካከለኛው እና ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በሰሜን ምስራቅ ሶማሊያ አካባቢዎች ከባድ ዝናብ ሊጥል ይችላል፡፡ በእነዚህ […]

የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች ከማሊ ወታደራዊ አዛዦች ጋር ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም ተባለ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች ከማሊ ወታደራዊ አዛዦች ጋር ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም ተባለ:: የምእራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኩዋስ በማሊ መፈንቅለ መንግስት አካሂደው ሀገሪቱን እየመሩ ያሉት ጄኔራሎች ስልጣናቸውን በአስቸኳይ ለሲቪል እንዲያስረክቡ ያቀረበው ጥያቄ ቀና ምለሽ አላገኘም፡፡ ኢኩዋስ ለወታደራዊ ጁንታው የሰጠው ቀነ ገደብ ያለፈ ሲሆን በአስራ ሁለት ወራት ውስጥ ምርጫ ተደርጎ ሀገሪቱ […]

ሱዳን ዋና ከተማዋን ካርቱምን በአንድ ጊዜ ሊያጠፋ የሚችል ተቀጣጣይ ፈንጂ መያዟን አሰታወቀች::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 ሱዳን ዋና ከተማዋን ካርቱምን በአንድ ጊዜ ሊያጠፋ የሚችል ተቀጣጣይ ፈንጂ መያዟን አሰታወቀች:: የሀገሪቱ ባለ ስልጣናት እንዳሉት ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ 41 ሰዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል፡፡ የሱዳን መንግስት አቃቤ ህግ ታጌልሲር አል ሄብር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ፈንጂው ባይያዝና ቢፈነዳ ኖሮ የካርቱምን ከተማ ሙሉ በሙሉ የማጥፋት አቅም እንደነበረው ተናግረዋል፡፡ አፍሪካ […]

“Nile Negotiations, how Egypt manipulated a superpower, the international media, and public opinion to pressure Ethiopia.”

17 Sep 2020, Nile Negotiations, how Egypt manipulated a superpower, the international media, and public opinion to pressure Ethiopia. Samuel Alemu, Esq. Among the longest rivers in the world is the River Nile, located in Africa. The Nile River cuts through eleven countries before merging with the Mediterranean Sea. These countries use the Nile water […]

በደቡብ አፍሪካ የስደተኛ ጠልነት ችግር አሁንም የማይጠፋ አዙሪት ሆኖ ቀጥሏል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013  በደቡብ አፍሪካ የስደተኛ ጠልነት ችግር አሁንም የማይጠፋ አዙሪት ሆኖ ቀጥሏል ተባለ:: በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በሀገሬው ተወላጆች የሚደርስባቸው ጥቃት ተባብሶ መቀጠሉ እንዳሳሰበው ሂውማን ራይትስ ዋች የተባለው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋም ገልጿል፡፡ ድርጅቱ ከአፍሪካ እና ከእስያ ተሰደው በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ሰዎች በየትኛውም ጊዜ የመጤ ጠሎቹ ኢላማዎች መሆናቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ […]

የኮትዲቯር ህዝባዊ አመፅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013  የኮትዲቯር ተቃዋወች በፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ላይ ህዝባዊ አመፅ እንዲቀሰቀስ ጥሪ አስተላለፈፉ::የተቃውሞው መነሻ እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2010 ወደ ስልጣን የመጡት ኦታራ በ2015 ዳግም ተመርጠው ሀገሪቱን እያስተዳደሩ የሚገኙ ሲሆን አሁን ለሶስተኛ ጊዜ እወዳደራለሁ ማለታቸውን ህገ መንግስቱ አይፈቅድላቸውም የሚል ነው፡፡ በሀገሪቱ የብዙ ተቃዋሚ ፓርቲወች ስብስብና ዋነኛ የምርጫው ተቀናቃኝ ሆኖ የቀረበው ፓርቲ የኦታራ እንቅስቃሴ […]