loading
ሱዳን ወሳኙ የህዳሴው ግድብ ድርድር እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበች::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ20፣ 2012 ሱዳን ወሳኙ የህዳሴው ግድብ ድርድር እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበች::የሱዳን የመስኖና የውኃ ሀብት ሚኒስቴር ቀጣዩ ወሳኝ ድርድር ቁርጥ ያለ ጊዜ ተይዞለት ግልፅ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ አተኩሮ እደካሄድ የሚል ጥሪ አቅርቧል፡፡ሚኒስቴሩ በመግለጫው ድርድሩ የሁሉንም ወገኖች ጥቅም የሚያስጠብቀና ከሚታወቁት አጀንዳዎች ውጭ የሆኑ ሀሳቦች ሳይካተትበት ወደ ውይይቱ መግባተ ያስፈጋል ሲልም አሳስቧል፡፡ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው ካርቱም ባለፈው […]

የምዕራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኮዋስ በማሊ የአንድነት መንግስት እንዲመሰረት ጥሪ አቀረበ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ21፣ 2012 የምዕራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኮዋስ በማሊ የአንድነት መንግስት እንዲመሰረት ጥሪ አቀረበ:: የቀጠናው ሀገራት መሪዎች በማሊ እየተባባሰ ለመጣው የአለመረጋጋት ችግር መፍትሄ ለማፈላለግ የሚያደርጉት ጥረት እስካሁን ይህ ነው የሚባል ውጤት እንዳላስመዘገበ ይነገራል፡፡ሰሞኑን ያደረጉት ስብሰባም በሀገሪቱ ጎራ ለይተው ግጭት ውስጥ የገቡትን ወገኖች ማስማማት አቅቷቸው ውይይታቸው ያለውጤት ነበር የተበተነው፡፡ አልጀዚራ እደዘገበው ኢኮዋስ በተቃራኒ ጎራ የቆሙት ወገኖች […]

ሊቢያ በሉዓላዊነቴ ጣልቃ የሚገቡ ሀገራትን አላስቆመልኝም ስትል የመንግስታቱን ድርጅት ወቀሰች::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ23፣ 2012  ሊቢያ በሉዓላዊነቴ ጣልቃ የሚገቡ ሀገራትን አላስቆመልኝም ስትል የመንግስታቱን ድርጅት ወቀሰች:: በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሊቢያ ልዑክ ጣሂር አል ሱኒ በተለይ ግብፅ እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች በሀገራችን የውስጥ ጉዳያችን በግልፅ ጣልቃ ሲገቡ ዝም ብሎ መመልከቱ ትክክል አይደለም ሲሉ ደርጅቱን ወቅሰዋል፡፡ ልዩ ልዑኩ ይህን ያሉት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው ባደረጉት […]

በማእከላዊ ናይጀሪያ በአንድ መንደር በተሰነዘረ ጥቃት 14 ሰንፁሃን ዎች ተገደሉ ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ23፣ 2012በማእከላዊ ናይጀሪያ በአንድ መንደር በተሰነዘረ ጥቃት 14 ሰንፁሃን ዎች ተገደሉ ::ጥቃቱ የተፈፀመባት የኮኪ ግዛት ፖሊስ ኮሚሽነር ኢድ አዩባ በሰጡት መግለጫ ከሟቾቹ መካከል አስራ ሶስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው ብለዋል፡፡ድርጊቱን የጅምላ ግድያ በማለት ያወገዙት ኮሚሽነሩ ጣቂዎቹ በድንገት ያደረሱትን ጥቃት ለማጣራት ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡ እነዚህ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች የፈፀሙት ድርጊት መነሻ ምክንያቱ ምን እንደሆነ […]

ግብፅ በግድቡ ዙሪያ በቅርቡ የተጀመረውን ድርድር ለጊዜው ጥላ የመውጣት ሀሳብ እንዳላት ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ29፣ 2012 ግብፅ በግድቡ ዙሪያ በቅርቡ የተጀመረውን ድርድር ለጊዜው ጥላ የመውጣት ሀሳብ እንዳላት ተገለፀ:: ካይሮ ይህን ለማድረግ ያሰበችው በግድቡ አሞላል ሂደት በኢትዮጵያ በኩል የቀረበውን የድርድር ሀሳብ መጀመሪያ የውስጥ ምክክር ላድርግበት በሚል ነው ተብሏል፡፡ የግብፅ የውሃ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ ኢትዮጵያ ያቀረበችው አዲስ የመደራደሪያ ረቂቅ ሀሳብ ሀግና መመሪያን ያከበረ አይደለም ብሏል፡፡ ሚኒስቴሩ አክሎም በአዲስ አበባ በኩል […]

በዲሞክራቲክ ኮንጎ ባለፉት ሰድስት ወራት ብቻ ከ1 ሺህ 300 ሰዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012  በዲሞክራቲክ ኮንጎ ባለፉት ሰድስት ወራት ብቻ ከ1 ሺህ 300 ሰዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል ተባለ:: የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ባወጣው ሪፖርት እንዳለው 165 ህፃናትን ጨምሮ 1 ሺህ 315 ሰዎች ነፍጥ አንግበው በሚንቀሳቀሱ ሸማቂዎች ተገድለዋል፡፡በሀገሪቱ በተለይ በምስራቃዊ ኮንጎ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እየተባባሰ መምጣቱን ድርጅቱ ገልጿል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በዲሞክራቲክ ሪብሊክ ኮንጎ […]

በሱዳን ዳግም ግጭት ማገርሸት በምስራቃዊ ሱዳን ዳግም ባገረሸው ግጭት የ4 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 በሱዳን ዳግም ግጭት ማገርሸት በምስራቃዊ ሱዳን ዳግም ባገረሸው ግጭት የ4 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰማ:: የዓይን እማኞችን ጠቅሶ ሱዳን ትሪቢዩን እንደዘገበው በፖርት ሱዳን አካባቢ የሚኖሩ የቤኒ አሚር ጎሳዎች የኑባ ጎሳዎች ላይ ጥቃት በማድረሳቸው ነው ግጭቱ የተቀሰቀሰው፡፡ ለአሁኑ ግጭት መንስኤ ናቸው የተባሉት የቤኒአሚር ጎሳዎች መሆናቸውን ያመለከተው ዘገባው ኑባዎቹ ለግዛት አስተዳዳሪያቸው ባዘጋጁት መታሰቢያ ላይ ተሰባስበው […]

የፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ በእጩነት መቅረብ ኮትዲቯራያዊያንን አስቆይቷል::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ08፣ 2012የፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ በእጩነት መቅረብ ኮትዲቯራያዊያንን አስቆይቷል:: ፕሬዚዳንቱ ለሶስተኛ ጊዜ እንዲወዳደሩ የሀገሪቱ ህገ መንግስት ስለማይፈቅድላቸው ቦታውን ለሌሎች ይልቀቁ የሚል ጥያቄ ይዘው ነው ሰልፈኞቹ አደባባይ የወጡት፡፡ ዛሬ ለተቃውሞ የወጣነው ህግ ሲጣስ እያየን ዝም አንልም ብለን ነው ያሉት ተቃዋሚዎቹ መላው የኮትዲቯር ህዝብ ተቃውሞውን እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የቀድሞውን የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ሎረን ባግቦን ጨምሮ […]

ሶማሊያ ሞቃዲሾ ከተማ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ 17 ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች መቁሰላቸው ተሰምቷል::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 11፣ 2012 ሶማሊያ ሞቃዲሾ ከተማ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ 17 ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች መቁሰላቸው ተሰምቷል:: የሀገሪቱ መንግስት ቃል አቀባይ ኢስማኤል ሙክታር ኦማር እንዳሉት ጉዳቱ የደረሰው የአልሸባብ ታጣቂዎች በአንድ ሆቴል በከፈቱት ጥቃት ነው፡፡ ቃል አቀባዩ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ጥቃቱን ያደረሱት አራቱም የአልሸባብ ታጣቂዎች በተኩስ ልውውጡ ወቅት በመንግስት የፀጥታ ሰዎች ተገድለዋል፡፡ ከሶስት ሰዓታት በላይ በፈጀው የተኩስ […]

ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ አቋርጠውት የነበረውን ድርድር ለመጀመር ተስማሙ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 11፣ 2012ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ አቋርጠውት የነበረውን ድርድር ለመጀመር ተስማሙ:: የሱዳን የውሃ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ ረዘም ካለ ውይይት በኋላ ሶስቱም ሀገራት በየራሳቸው ያዘጋጇቸውን የውይይት ሀሳቦች በማስታረቅ ከማክሰኞ ጀምሮ ለመደራደር ተስማምተዋል ብሏል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በሳምንቱ መጨረሻ ካርቱም ላይ ተገናኝተው የተዋያዩት የግብፅ እና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ቀጣዩ የሶስቱ ሀገራት ድርድር ፍሬያማ እንደሚሆን ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ ሁለቱ […]