loading
በሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ ጽንፈኛ ጂሃዲስቶች ሳይፈጽሙት አልቀረም በተባለ ጥቃት በትንሹ 59 ሰዎች ተገደሉ።

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 በሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ ጽንፈኛ ጂሃዲስቶች ሳይፈጽሙት አልቀረም በተባለ ጥቃት በትንሹ 59 ሰዎች ተገደሉ።የጂሃዲስት ታጣቂ ቡድን በሰሜናዊ ናይጄሪያ ባደረሰው ጥቃት በትንሹ 59 ንጹሃን ዜጎች ተገድለዋል፡፡ በቦርኖ ግዛት ስር በምትገኝ ጉቢዮ በምትባል የገጠር መንደር ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት በርካታ ንጹሃን ዜጎችን መግደላቸውን ነው የቢቢሲ ዘገባ የሚያስረዳው፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመባት መንደር ሙሉ ለሙሉ ውድመት […]

የቀድሞው የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር በወር 20 ሚሊዮን ዶላር ይከፈላቸው ነበር ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 የቀድሞው የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር በወር 20 ሚሊዮን ዶላር ይከፈላቸው ነበር ተባለ:: የሀገሪቱ የፀረ ሙስና ኮሚቴ ሰነድ ሳገላብጥ አገኘሁት ብሎ ይፋ ባደረገው መረጃ አልበሽር ይህን ያክል መጠን ያለው ደሞዝ ይከፈላቸው የነበረው ካልታወቀ ምንጭ ነው፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው አልበሽር ደቡብ ሰዳን ራሷን ችላ ሀገር እንስክትሆን ድረስ ወርሃዊ ደሞዛቸው 20 […]

የሶማሊያው አልሻባብ የኮሮና ቫይረስ ማከሚያ ማዕከልን አቋቁመ::

አዲስ አበባ፣ሰኔ 7፣2012 የሶማሊያው አልሻባብ የኮሮና ቫይረስ ማከሚያ ማዕከልን አቋቁመ:: ሶማሊያ ላይ የመሸገው ፅንፈኛው የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን፤ በሀገሪቱ ውስጥ የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከል ማቋቋሙን ገልፆ፤ የዓለም አቀፍ የጤና ባለሥልጣናትን ትንበያ በመጥቀስ በሽታው ከባድ ስጋት እንዳስከተለ ገልጧል ፡፡ ታጣቂ ቡድኑ መልዕክቶችን በሚያስተላልፈበት የአንዳሉስ ራዲዮ ስርጭት አል- ሸባብ የኮሮና ቫይረስ መከላከል እና እንክብካቤ ኮሚቴ በማቋቋም የኮቪድ-19 ማዕከል መገንባቱን […]

በናይጀሪያ የቦኩሀራም ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 81 ሰዎች ተገደሉ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012  በናይጀሪያ የቦኩሀራም ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 81 ሰዎች ተገደሉ:: ታጣቂዎቹ ሞንጉኖ እና ንጋንዛይ በተባሉት የሀገሪቱ አካባቢዎች ላውንቸር እና ሮኬቶችን ጭምር ታጥቀው ከባድ ጥቃት ማድረሳቸውን የአካባው ነዋሪዎች እና የእርዳታ ሰራተኞች ተናግረዋል፡፡ በጥቃቱ 20 የሚሆኑ የመንግስት ወታደሮች የተገደሉ ሲሆን በስፍራው የነበሩ ቀሪዎቹ ወታሮችም ተዋጊዎችን መመከት አቅቷቸው ሲሸሹ ታይተዋል ነው የተባለው፡፡ የመንግስት ወታደሮችን ጨምሮ […]

ፖፕ ፍራንሲስ በሊቢያ የሚካሄደው ውጊያ እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 ፖፕ ፍራንሲስ በሊቢያ የሚካሄደው ውጊያ እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡ የሮማው ሊቀጳጳስ ፍራንሲስ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ባስተላለፉት መልዕክት እባካችሁ ይህች ሀገር ከብጥብጥ ወጥታ ወደ ሰላም ትመጣ ዘንድ አግዟት ብለዋል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው ሊቀጳጳስ ፍራንሲስ በቅዱስ ጴጥሮች አደባባይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር በሀገሪቱ እየተደረገ ባለው የእርስ በርስ ጦርነት ከልባቸው ማዘናቸውን ተናግረዋል፡፡ በሊቢያ […]

በዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ 11 ሰዎችን መግደሉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣2012  በዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ 11 ሰዎችን መግደሉ ተሰማ:: ምእራብ አፍሪካዊቷ ሪፓብሊክ ኮንጎ በአሁኑ ጊዜ ሶስት ትላልቅ ፈተናዎች ከፊቷ ተጋርጠውባታል ነው የተባለው፡፡ አንደኛው የመላው ዓለም ችግር የሆነው የኮሮና ቫይረስ፣ ሁለተኛው ደጋግሞ ያንገላታት የኢቦላ ቫይረስ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከኩፍኝ ወረርሽኝ ጋርም እየታገለች ነው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በዲሞክራቲክ ኮንጎ በቅርቡ […]

የአፍሪካ ህጻናት ቀን የኢኮኖሚ ጫና ለገጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ እየተከበረ ነው::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 የአፍሪካ ህጻናት ቀን የኢኮኖሚ ጫና ለገጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ እየተከበረ ነው:: የአፍሪካ ህጻናት ቀን በኮቪድ-19 ምክንያት የኢኮኖሚ ጫና ለገጠማቸው ዝቅተኛ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግና ግንዛቤ በመስጠት እየተከበረ መሆኑን የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ :: ሚኒስቴሩ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ የአፍሪካ ህጻናት ቀንን ከሰኔ 2 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በዓሉን […]

ህዳሴው ግድብ ላይ የሚደረገው ድርድርድር ከቴክኒክ አንፃር መሰረታዊ የተባሉ ጉዳዮች ቢፈቱም ሙሉ ስምምነት ሆኖ ለመውጣት የሚቀረው ጉዳይ እንዳለ ተገለፀ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 ህዳሴው ግድብ ላይ የሚደረገው ድርድርድር ከቴክኒክ አንፃር መሰረታዊ የተባሉ ጉዳዮች ቢፈቱም ሙሉ ስምምነት ሆኖ ለመውጣት የሚቀረው ጉዳይ እንዳለ ተገለፀ:: በመጀመርያ የውሃ ሙሌትና አመታዊ ስራ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በኢትዮጵያ በሱዳንና ግብፅ መካከል በቪዲዮ በመታገዝ እየተካሄደ ያለው ድርድር ለሰባተኛ ቀን ትላንት ተካሂዷል።የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንዳለው ከሚኒስትሮቹ ውይይት ቀደም […]

በአፍሪካ ህብረት የፓን አፍሪካ የእንስሳት ክትባት ማዕከል የኮሮቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን የምርምር ስራ እንደሚደግፍ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ።

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 በአፍሪካ ህብረት የፓን አፍሪካ የእንስሳት ክትባት ማዕከል የኮሮቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን የምርምር ስራ እንደሚደግፍ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ።የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙትን የአፍሪካ ህብረት የፓን አፍሪካ የእንስሳት ክትባት ማዕከልና ብሄራዊ የእንስሳት ህክምና ኢንስቲትዩት ዛሬ ጎብኝተዋል።የፓን አፍሪካ የእንስሳት ክትባት ማዕከል በክትባትና መድሃኒት ምርቶች ላይ የሚደረገውን ቁጥጥርና […]

ኬንያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነት ምርጫን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012  ቢቢሲ እንደዘገበው ከአፍሪካ ሀገራት ኬንያ እና ጂቡቲ በተወዳሩበት ምርጫ ኬንያ ጂቡቲን 129 ለ62 በሆነ የድምፅ ልዩነት በማሸነፍ ነው የምክር ቤቱን መቀመጫ ያገኘችው፡፡የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጂቡቲን በብርቱ ተፎካካሪነቷ አድንቀው የአፍሪካ ህብረትን ደግሞ ለሀገራቸው ለሰጠው እውቅና አመስግነዋል፡፡ኬንያ ይህን ውድድር ማሸነፏ በአካባቢው ያላት ተሰሚነት ከፍ እያለ የመምጣቱን የሚያመላክት ነው ያሉት […]