loading
ዋሊያ ቢራ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ56 ሚሊዬን ብር የአጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

የዋሊያ ቢራ አክሲዮን ማህበር ለአራት ዓመታት የሚዘልቅ የ56 ሚሊዬን ብር የስፖንሰርሽፕ (አጋርነት) ስምምነት ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ፈፅሟል፡፡ ስምምነቱ በፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ እና በሃይንከን ኢትዮጵያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ዩጂን ዩባሊጆሮ መካከል በካፒታል ሆቴል ሲከናወን፤ በየዓመቱ 14 ሚሊዬን ብር ታሳቢ የሚሆን በወንዶች ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) እና ሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ላይ ተፈፃሚ ይሆናል […]

የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ዕጣ ድልድል ይፋ ሁኗል

የ2018/19 ቶታል ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ፤ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዕጣ ድልድል በትናንትናው ዕለት በካፍ ፅ/ቤት መቀመጫ ካይሮ ይፋ ሁኗል፡፡ ለ23ኛ በሚካሄደው የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ተፋላሚዎች ከየምድባቸው አንደኛ እና ሁለተኛ ሁነው ያለፉ ቡድኖች የሚሳተፉበት ሲሆን የሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ፣ የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ፣ የቱኒዚያው ኤስፔራስ ዴ ቱኒስ፣ የጊኒው ሆሮያ፣ የዲ. ሪ ኮንጎው […]