loading
የአርንጓዴው ጎርፍ ልኡካን ሽልማት ተበረከተለት

በ43ኛው የዴንማርክ አርሑስ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ተሳትፎ በአምስት ወርቅ፣ በሶስት ብር እና በሶስት ነሐስ በአጠቃላይ 11 ሜዳሊያዎች ከዓለም እና ከአፍሪቃ ቀዳሚውን ደረጃ በመያዝ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቶች (አረንጓዴው ጎርፍ) እና ልዑክ በአራራት ሆቴል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን አመራሮች እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ እና አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ አመራሮች፣ […]

ማንችስተር ዩናይትድ ሽንፈት ሲገጥመው፤ ፉልሃም ከፕሪምየር ሊጉ መውረዱ ተረጋግጧል::

የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የ33ኛ ሳምንት መርሀግብር ሁለት ጨዋታዎች ተከናውነዋል፡፡ በኦሌ ጉናር ሶልሻዬር የሚመራው ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ዌስት ሚድላንድስ አምርቶ በሞሊኒክስ ስታዲየም ከወልቨርሃምፕተን ዋንደረርስ ግጥሚያውን አድርጎ ከመሪነት ተነስቶ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ቀያይ ሰይጣኖቹ በስኮት ማክቶሚናይ ግብ ቀዳሚ የመሆን ዕድል ቢያገኙም ፤ የኑኖ እስፕሪቶ ሳንቶ ቡድን በዲዬጎ ጆታ ጎል አቻ ሲሆን የማሸነፊያዋን ጎል ደግሞ ክሪስ ስሞሊንግ በራሱ መረብ […]