loading
ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በአልጋርቭ ዋንጫ ውድድር ላይ ትዳኛለች ተባለ

ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በአልጋርቭ ዋንጫ ውድድር ላይ ትዳኛለች ተባለ አትዮጵያዊቷ ዋና ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በ2019ኙ የአልጋርቭ ዋንጫ ካፍን ከሚወክሉ ዳኞች መካከል ተካትታለች ተብሏል፡፡ የአልጋርቭ ዋንጫ እ.አ.አ ከየካቲት 27 እሰከ መጋቢት 06/2019 በፖርቱጋል አስተናጋጅነት በሚካሄደው ውድድር በዋና ዳኝነት ዘጠኝ ዋና ዳኞች ከዘጠኝ የተለያዩ ሀገራት እንዲሁም 18 ረዳት ዳኞች ከአስራ አራት ሀገራት ተመራጭ ሆነዋል፡፡ የዓለም አቀፉ […]