loading
የኢትዮጵያ ክለቦች አሁንም የባህር ማዶ ተጫዋቾችን ማስፈረማቸውን ቀጥለውበታል

የኢትዮጵያ ክለቦች አሁንም የባህር ማዶ ተጫዋቾችን ማስፈረማቸውን ቀጥለውበታል ዘንድሮ ከከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪምየር ሊጉ በድጋሜ የተመለሰው ደቡብ ፖሊስ በኢትዮጵያ ልምድ ያላቸውን ናይጄሪያዊያን አጥቂዎች ፊሊፕ ዳውዝ እና ላኪ ሳኒ አስፈርመዋል፡፡ ቡድኑ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁሉንም የጨዋታ መርሀ ግብሮች አከናውኖ በአምስት ነጥቦች 15ኛ ላይ ተቀምጧል፡፡ በአንጋፋ ተጫዋቾች የተሞላውን ደቡብ ፖሊስ ከአጥቂ ችግሩ ለመላቀቅ የሊጉ የልምድ ባለቤቶች ፊሊፕ […]

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንችስተር ሲቲ አሸንፏል

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንችስተር ሲቲ አሸንፏል የ22ኛ ሳምንት መርሀግብር የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ትናንት ምሽት ኢቲሃድ ላይ በማንችስተር ሲቲ እና ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስ መካከል ተካሂዷል፤ ወልቭስ ታላላቅ ክለቦችን ሲገጥም የሚያሳየውን ፉክክር ተከትሎ የምሽቱን ጨዋታ ተጠባቂ አድርጎት ነበር፡፡ በምሽቱ በተደረገው ግጥሚያ የፔፕ ጓርዲዮላው ሲቲ የ3 ለ 0 ድል በወልቭስ ላይ ተቀዳጅቷል፡፡ ድሉን ተከትሎ ከሊቨርፑል ጋር ያለውን […]