loading
በኮፓ ዴል ሬይ ባርሴሎና ሽንፈት ገጥሞታል

በኮፓ ዴል ሬይ ባርሴሎና ሽንፈት ገጥሞታል በስፔን ኮፓ ዴል ሬይ የመጨረሻ 16ቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ባርሴሎና ከሜዳው ውጭ በሌቫንቴ የ2 ለ 1 ሽንፈት አስተናግዶ ተመልሷል፡፡ ኢሪክ ካባኮ እና ቦርያ ማዮራል ለሌቫንቴ በመጀመሪያው አጋማሽ 20 ደቂቃ ውስጥ ያስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች አሸናፊ እንዲሆን አግዘዋል፡፡ ብራዚላዊው አማካይ ፊልፔ ኮቲንሆ በ85ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት የፍፁም ቅጣት ምት ግብ የቡድኑን ከባዶ መሸነፍ […]

ጅማ አባ ጅፋር በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሸንፏል

ጅማ አባ ጅፋር በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሸንፏል የ2018/19 የቶታል ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወደ ምድብ ድልድል ለመቀላቀል የደርሶ መልስ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ትናንት የሞሮኮውን ሃሳኒያ ዩኒዬን ስፖርት አጋዲር በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናገደው ጅማ አባ ጅፋር የ 1 ለ 0 ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ሙሉ ጨዋታው በጣት ከሚቆጠሩ የግብ ሙከራዎች ውጭ ያን ያህል ሳቢ ያልነበረ፤ በሁለቱ ቡድኖች ያን ያህልም ኢላማውን […]

ማንችስተር ዩናይትድንና ሶልሻዬርን የሚያቆማቸው ጠፍቷል

ማንችስተር ዩናይትድንና ሶልሻዬርን የሚያቆማቸው ጠፍቷል ቀያይ ሰይጣኖቹ ሞሪንሆን አሰናብተው የቀድሞ ተጫዋቻቸውን ኦሌ ጉናር ሶልሻዬር በአሰልጣኝነት ከቀጠሩ በኋላ በተከታታይ በድል መንገድ ላይ ቢገኙም ጉዟቸው በቶተንሃም ትናንት ሊገታ እንደሚችል ተገልፆ ነበር፡፡ ይሁን እንጅ በግዙፉ ዊምብሌ ስታዲዬም ያደረገውን የፕሪምየር ሊግ 22ኛ መርሀግብር ግጥሚያ ተፈትኖም ቢሆን በጠባብ የግብ ልዩነት አሸንፎ ወጥቷል፡፡ ጨዋታውን ማንችስተር 1 ለ 0 ሲረታ የድል ጎሏን […]