loading
ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ከህዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት በተደረገው ክትትል 3 መትረየስ እና በርከታ ጥይቶች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ የህዝቡ ተሳትፈትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኮሚሽኑ ጥሪያውን አስተላልፏል፡፡ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አ/አ A- 59022 በሆነ ቶዮታ ፒካ አፕ ተሽከርካሪ በባለሙያ ተፈትተው ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓጓዙ የነበረ […]

የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ሰርተፍኬት ፣ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ፣ የልደትና ሞት ሰርተፍኬት እንዲሁም የጋብቻ እና ፍቺ ሰርተፍኬቶች በዲጂታል ሰርተፍኬት ሊቀየሩ ነው፡፡

የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ሰርተፍኬት ፣ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ፣ የልደትና ሞት ሰርተፍኬት እንዲሁም የጋብቻ እና ፍቺ ሰርተፍኬቶች በዲጂታል ሰርተፍኬት ሊቀየሩ ነው፡፡

በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ እና በአካባቢው ለብዙ ዓመታት በስደት ላይ የነበሩ 168 ኢትዮጵያዊያን በዛሬው ዕለት  በራሳቸው ፍላጎት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።

በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ እና በአካባቢው ለብዙ ዓመታት በስደት ላይ የነበሩ 168 ኢትዮጵያዊያን በዛሬው ዕለት  በራሳቸው ፍላጎት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።