loading
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 የስኳር ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 የስኳር ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በደቡብ ክልል በቤንች ማጂ ዞን የሚገኘውን የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 የስኳር ልማት ፕሮጀክት በትናንትናው ዕለት ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅትም የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 የስኳር ልማት ፕሮጀክት በሙሉ አቅም የማምረት ሽግግር ሂደት ውጤታማ መሆኑን የፕሮጀክቱ የስራ ሃላፊዎች […]

ሼህ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ከእስር ተፈቱ።

ሼህ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ከእስር ተፈቱ። ትውልደ ኢትዮጵያዊው ቢሊየነር ሼህ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ከእስር መፈታታቸው ተሰማ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሼክ መሃመድ መፈታታቸውን ከህግ አማካሪያቸው ተካ አስፋው አረጋግጧል፡፡ ሼክ መሃመድን ከእስር ለማስፈታት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ተደጋጋሚ ጥረት ሲያደርጉ መቆየታቸው የሚታወስ ነው፡፡ ከእስር መፈታታቸው ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰላም እንዲመለሱ መልካም ምኞት መግለጻቸውን […]