loading
በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ኮቪድ 19ን ለመከላከል እና ህክምናዉን ለማገዝ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ እና 2 ነጠብ 7 መሊዮን ዶላር በቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸዉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013  በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ኮቪድ 19ን ለመከላከል እና ህክምናዉን ለማገዝ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ እና 2 ነጠብ 7 መሊዮን ዶላር በቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸዉ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸዉ በዶክተር እናዉጋዉ መሀሪ የተመሰረተዉ ፒፕል ቱ ፕፕል የተባለዉ ግብረሰናይ ድርጅት ባዘጋጀዉ ዌቢናር ላይ ነዉ ፡፡በዌቢናሩ ከኮቪድ 19 […]

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከቦንድ ሽያጭ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማሰባሰብ እየተሰራ ነው ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ለታላቁ የኢትዮዽያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበርያ ምክር ቤት አስታዉቋል::የታላቁ የኢትዮዽያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 10ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የቦንድ ግዢ ሳምንት በዞኑ አወዳይ ከተማ በይፋ ተጀምሯል:: የዞኑ የታላቁ የህዳሴግድብ ግንባታ ማስተባበርያ ምክር […]

የኮንጎው ተቃዋሚ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ማግስት በኮቪድ-19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 የኮንጎው ተቃዋሚ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ማግስት በኮቪድ-19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ:: የተቃዋሚ ፓርቲን ወክለው በእጩነት ቀርበው የነበሩት ብሪስ ፓርፋይት ለላስ በምርጫው ዋዜማ እለት ነበር በቫይረሱ መያዛቸው በመረጋገጡ ሆስፒታል የገቡት፡፡ኮለላስ ህመማቸው ሲበረታ የተሻለ ህክምና እንዲደረግላቸው ወደ ፈረንሳይ ተወስደው እንደነበርም የምርጫ ቅስቀሳ ዳይሬክተራቸው ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ እጩ ተወዳዳሪው ገና […]

በአውስራሊያ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ በርካታ ሺዎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ ነው::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 በአውስራሊያ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ በርካታ ሺዎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ ነው:: የሀገሪቱ መንግስት እስካሁን የአደጋ ስጋት ያለባቸውን 18 ሺህ ገደማ ነዋሪዎችን ከአካባቢያቸው እንዲነሱ አድርጓል፡፡ በአውስትራሊያ የተከሰተው ጎርፍ በአስከፊነቱ ከ60 ዓመታት ወዲህ ታይቶ እንደማይታወቅ ነው ሮይተርስ የዘገበው፡፡ የኒው ሳውዝ ዌልስን እና ሌሎች አካባቢዎችን ያጥለቀለቀው ጎርፍ በቀጣዮቹ ሳምንታትም ተጠናክሮ እደሚቀጥል የአየር ሁኔታ […]

በኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ከሚቀርብባቸው መንገድ አንደኛው የሪል እስቴት ዘርፉ ነው፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 በኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ከሚቀርብባቸው መንገድ አንደኛው የሪል እስቴት ዘርፉ ነው፡፡መኒ ላውንደሪንግ ወይም የገንዘብ እጥበት ሌላኛው ስሙ ነው፡፡በኢትዮጵያ ከመኒ ላውንደሪንግ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አልሚዎች ላይ ምርመራ መጀመሩን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ለሸገር ነግሯል፡፡ ገንዘብ ከማሸሽ እና በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ ከማቅረብ ማዕዘን […]

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይህን ያሉት ለሁለት ቀናት ወደ ኤርትራ ባደረጉት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ ጋር በአስመራ ውይይት ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው:: ሁለቱ መሪዎች በትግራይ ክልል ከተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች […]

ኢትዮጵያ 300 ሺህ ሲኖፋርማ የኮቪድ19 ክትባት ከቻይና ተረከበች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 ኢትዮጵያ 300 ሺህ ሲኖፋርማ የኮቪድ19 ክትባት ከቻይና መንግስት ተረከበች። በኢትዮጰያ የቻይናው አምባሳደር ዣሆ ዢያን ኢትዮጵያ ቻይና በኮቪድ19 በተጠቃች ጊዜ ወዳጅነቷን ያሳየች ጠንካራ አጋር መሆኗን ተናግረዋል። አምባሳደሩ በቀጣይም ቻይና መሰል ድጋፎችን ታደርጋለችም ነው ያሉት፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው ቻይና ዛሬ ካደረገችው ድጋፍ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም የኮቪድ19 መከላከያ […]

ዳያስፖራው ለሕዳሴው ግድብ ግንባታ 50 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2013 ዳያስፖራው ለሕዳሴው ግድብ ግንባታ 50 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ ፡፡ ዳያስፖራው ባለፉት 10 ዓመታት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ 50 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ።የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓም መቀመጡ ይታወሳል። የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና […]

ተቋማቱ በቁጥጥር የተለዩ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች መፍትሄ እንዲያገኙ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2013 የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ አበባ ሪጂን በቁጥጥር ለተለዩ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች መፍትሄ እንዲያገኙ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚገባቸው የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አሳሰበ።ተቋሙ በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስአበባ ሪጂን ላይ በመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በተለዩ ግኝቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት […]

ፈረንሳይ በማሊ በወሰደችው የአየር ላይ ጥቃት 19 ያልታጠቁ ንፁሃን መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ!

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2013  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምርመራ ቡድን እንዳረጋገጠው ፣ ባለፈው ጥር ወር ፈረንሳይ በማዕከላዊ ማሊ በወሰደችው የአየር ላይ ጥቃት 19 ንፁሃንን ገድላለች፡፡ በተ.መ.ድ በማሊ ልዑክ እንዳስታወቀው ከሣተላይት በተገኙ ምስሎችና ከ 400 በላይ ሰዎችን ቃለ መጠይቅ በመስራት የተዘጋጀ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ፈረንሳይ ሪፖርቱን አስተባብላለች፡፡ በማሊ በ 2012 ሰሜናዊ ክፍል የጂሃዲስቶች ጥቃት […]