loading
የትራምፕ እና ኪም ድርድር ያለስምምነት ተቋጨ፡፡

የትራምፕ እና ኪም ድርድር ያለስምምነት ተቋጨ፡፡ የዓለምን ህዝብ ትኩረት ስቦ የነበረው የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ሁለተኛ ዙር ውይይት ያለውጤት ለመበተኑ ምክንያት የኪም ማእቀብ ይነሳልኝ ጥያቄ መልስ በማለማግኘቱ መሆኑን ሲ ኤን ኤን ከስፍራው ዘግቧል፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ግን ሁሌም እንደምለው መቻኮል አያስፈልግም ዋናው ነገር ብዙ ጠቃሚ ሀሳቦችን ተለዋውጠናል በማለት ነገሩን ለማለዘብ ሞክረዋል፡፡ ከአሁኑ ስብሰባ ብዙ ተጠብቆ የነበረ ቢሆንም […]