loading
አዲስ አበባ የአድዋ ታሪክ የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው አፍሪካ ወንድሞቻችን ጭምር  መሆኑን  ለዓለም መድረክ በተገኙ አጋጣሚዎች ሁሉ የማስተዋወቅ ኃላፊነቷን እንደምትወጣ ከንቲባ ታከለ ኡማ ገለጹ

አዲስ አበባ የአድዋ ታሪክ የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው አፍሪካ ወንድሞቻችን ጭምር  መሆኑን  ለዓለም መድረክ በተገኙ አጋጣሚዎች ሁሉ የማስተዋወቅ ኃላፊነቷን እንደምትወጣ ከንቲባ ታከለ ኡማ ገለጹ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ መቐለ ከጅማ አባ ጅፋር ይጫወታሉ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ መቐለ ከጅማ አባ ጅፋር ይጫወታሉ   የሊጉ የመጀመሪያ ዙር የመጨረሻ ተስተካካይ ጨዋታ በመቐለ 70 እንደርታ እና ጅማ አባ ጅፋር መካከል ትግራይ ስታዲየም ላይ ቀን 9፡00 ላይ ይጫወታሉ፡፡ በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ የሚሰለጥኑት መቐለ፤ በተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች ላይ ድልን ያሳኩ ሲሆን ዘጠነኛውን ድል በጅማው ቡድን ላይ በመቀዳጀት የሊጉን መሪነት ከተከታዮቻቸው በነጥብ ርቀው ያስቀጥላሉ […]