loading
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት መኖሪያ ህንጻ ውስጥ ለጥበቃ ስራ ተመድቦ የነበረ አንድ የፖሊስ አባል በከፈተው ተኩስ ሁለት የፖሊስ ባልደረቦችን ገድሎ ስድስት ማቁሰሉ ተረጋግጧል።

አዲስ አበባ ውስጥ በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት መኖሪያ ህንጻ ውስጥ ለጥበቃ ስራ ተመድቦ የነበረ አንድ የፖሊስ አባል በከፈተው ተኩስ ሁለት የፖሊስ ባልደረቦችን ገድሎ ስድስት ማቁሰሉ ተረጋግጧል።