loading
ክልላዊ አስተዳደርን ከብሄር ማንነት ጋር ሳናምታታ ከሄድን ለኢትዮጵያ እንደፌደራሊዝም ጠቃሚ ስርዓት የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ

ክልላዊ አስተዳደርን ከብሄር ማንነት ጋር ሳናምታታ ከሄድን ለኢትዮጵያ እንደፌደራሊዝም ጠቃሚ ስርዓት የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፡፡
ዶክተሩ ይህንን የተናገሩት 11ኛዉ የኢሀደግ ጉባኤ መክፈቻ ስነስረአት ላይ ባደረጉት ንግግር ነዉ፡፡

ኢህአዴግ አጋር ፖርቲዎችን ወደ ፓርቲነት ለማምጣት ጥናቱ እንዲጠናቀቅና ድርጅቱ የሁሉም እንዲሆን ይሰራል አሉ የድርጅቱ ሊቀመንበር እና ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ

ኢህአዴግ አጋር ፖርቲዎችን ወደ ፓርቲነት ለማምጣት ጥናቱ እንዲጠናቀቅና ድርጅቱ የሁሉም እንዲሆን ይሰራል አሉ የድርጅቱ ሊቀመንበር እና ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ