loading
ባለፉት አምስት ወራቶች ከኢንዱስትሪ ፓርኮች 55 ሚሊዮን ዶላር ተገኘ

በኢትዮጵያ ተገንብተው ወደ ስራ ከገቡት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ በአምስት ወር ውስጥ 55 ሚልዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገልጽዋል፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ መኮንን ሃይሉ ለኢቢሲ እንደገለጹት የመቐለ፣ ቦሌ ለሚ ፣ኢስተርን ኢንዱስትሪ፣ ጆርጅ ሹ ፣ ኮምቦልቻ፣ ሃዋሳ ፣ ዩጃን ፣ ቬሎሲቲ እና የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ያመረቱትን ምርት ወደ ውጭ […]

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማት ሰላም ተጠናክሮ እንዲቀጥል እየሰራሁ ነው አለ

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማት ሰላም ተጠናክሮ እንዲቀጥል እየሰራሁ ነው አለ በትምህርት ተቋማት የሚታዩ የመሰረተ ልማት ክፍተቶችን  በመጠቀም ችግሮች  ወደ አልተፈለገ አቅጣጫ እንዳያመሩ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግሯል። በትምህርት ተቋማት  ያለው አንፃራዊ ሰላምና ፀጥታ የበለጠ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት […]

ማህበሩ የገናን በዓል አስመልክቶ ለ600 የኩላሊት ህመምተኞች ነጻ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ሊሰጥ ነው

ለኩላሊት ህመምተኞች ነጻ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ሊሰጥ ነው።   የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ማህበር ይህንን ድጋፍ የሚያደርገው   የኩላሊት እጥበት በሚያካሂዱ የግልና የመንግስት ተቋማት ውስጥ አገልግሎቱን በመጠቀም ላይ ላሉ  ህመምተኞች ነው።   የማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን አሰፋ ለአርትስ ቲቪ እንደተናገሩት መጪውን የገና በዓል አስመልክቶ ህመምተኞች ከክፍያ ነጻ አገልግሎት እንዲያገኙ 600ሺህ ብር መድቦ የአንድ ቀን […]

በሁለት ቀናት ዉስጥ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ሊገባ የነበረ 5.2 ኪ.ግ የብር ጌጣጌጥ ተያዘ

ታህሳስ 21/2011 ዓ.ም መነሻዉን ዱባይ ያደረገዉ  አቶ ቴዎድሮስ በርሄ ከቀኑ 4 ሰዓት አካባቢ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በጉምሩክ ኮሚሽን በቦሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኞች በተደረገ አካላዊ ፍተሻ መንገደኛዉ በለበሰዉ የዉስጥ ሱሪ 3.2 ኪ.ግ የብር ጌጣጌጥ ደብቆ ለማስገባት ሲሞክር በቁጥጥር ስር መዋሉን የቅ/ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተገኔ ደረሰ ገልጸዋል፡፡ በተመሳሳይም ታህሳስ 22/2011 ዓ.ም ከዱባይ የተነሳዉ […]

የአፍሪካ ልማት ባንክ በፈጠራና በኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን ድጋፍ ሊያደርግ ነው

  የአፍሪካ ልማት ባንክ የሳይንስ እና ቴክሎኖጂ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በመርህ በመደገፍ የአፍሪካ ትምህርት ፈንድ በሚል እንቅስቃሴ መጀመሩን ገልጿል፡፡ ባንኩ በአፍሪካ ባለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የበጀት ጉድለት በመሙላትና ተቋማት ውጤታማ ለማድረግ ለአፍሪካ ጥራት ያለው ትምህርት ለመስጠት ጽኑ ፍላጎት እንዳለው በማላዊ በተካሄደው የሳይንስ እና ቴክሎኖጂ ስብሰባ አስታውቋል፡፡ በባንኩ የትምህርትና የክህሎት ልማት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሄንደሬና ዶቦራ እንደገለጹት […]