loading
የብሔራዊ ቡድኖች የወዳጅነት ጨዋታዎች ዛሬ ይጀመራሉ

በዛሬው ዕለት ሁለት ግጥሚያዎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡ ምሽት 4፡45 ጀርመን በወልፍስቡርግ ቮልስዋገን አሬና ላይ ሰርቢያን ታስተናግዳለች፡፡ በአሰልጣኝ ዩአኪም ሎው የሚመራው የጀርመን ቡድን በብራዚል የተሰናዳውን የዓለም ዋንጫ ቢያሳኩም፤ በሩሲያው መሰናዶ ገና በጊዜ ነበር የተሰናበቱት፤ በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ውድድርም ቢሆን አልሆነላቸውም፡፡ ከውጤት ማጣት ጉዞዎች በኋላ ጀርመን የዩሮ 2020 የማጣሪያ ውድድሯን ከመጀመሯ አስቀድሞ የወዳጅነት ጨዋታዎችን ታደርጋለች፡፡ የማንችስተር ሲቲው አማካይ […]

ዋሊያ ቢራ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ56 ሚሊዬን ብር የአጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

የዋሊያ ቢራ አክሲዮን ማህበር ለአራት ዓመታት የሚዘልቅ የ56 ሚሊዬን ብር የስፖንሰርሽፕ (አጋርነት) ስምምነት ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ፈፅሟል፡፡ ስምምነቱ በፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ እና በሃይንከን ኢትዮጵያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ዩጂን ዩባሊጆሮ መካከል በካፒታል ሆቴል ሲከናወን፤ በየዓመቱ 14 ሚሊዬን ብር ታሳቢ የሚሆን በወንዶች ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) እና ሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ላይ ተፈፃሚ ይሆናል […]

የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ዕጣ ድልድል ይፋ ሁኗል

የ2018/19 ቶታል ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ፤ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዕጣ ድልድል በትናንትናው ዕለት በካፍ ፅ/ቤት መቀመጫ ካይሮ ይፋ ሁኗል፡፡ ለ23ኛ በሚካሄደው የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ተፋላሚዎች ከየምድባቸው አንደኛ እና ሁለተኛ ሁነው ያለፉ ቡድኖች የሚሳተፉበት ሲሆን የሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ፣ የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ፣ የቱኒዚያው ኤስፔራስ ዴ ቱኒስ፣ የጊኒው ሆሮያ፣ የዲ. ሪ ኮንጎው […]