loading
ደቡብ ፖሊስ እና ሙሉዓለም ረጋሳ ተለያይተዋል

ደቡብ ፖሊስ እና ሙሉዓለም ረጋሳ ተለያይተዋል   በ2010 ዓ/ም የውድድር ዓመት ወደ እግር ተመልሶ መጫወት የጀመረውና በዓመቱ መጀመርያ ደቡብ ፖሊስን ተቀላቅሎ የነበረው አንጋፋው አማካይ ሙሉዓለም ረጋሳ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል። ለሁለት ዓመታት ከሜዳ ከራቀ በኋላ 2010 በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ አማካኝነት ከወራት በላይ የፈጀ የሙከራ ጊዜን አሳልፎ ለሀዋሳ ከተማ በመፈረም በድጋሚ እግር ኳስን መጫወት የጀመረው ሙሉዓለም መልካም […]

የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት በሚካሄዱ ጨዋታዎች ይጀመራሉ፡፡

የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት በሚካሄዱ ጨዋታዎች ይጀመራሉ፡፡   በቻምፒዮንስ ሊጉ ወደ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ለመሸጋገር የደርሶ መልስ ግጥሚያዎች ዛሬ ምሽት በሁለት ጨዋታዎች አማካኝነት ይጀመራሉ፡፡ የእንግሊዙ ቶተንሃም ወደ ጀርመን አቅንቶ በሴግናል ኤዱና ፓርክ ከቦሩሲያ ዶርትሙንድ ጋር የሚፋለም ይሆናል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በነበራቸው የመጀመሪያ ግጥሚያ ዊምብሌይ ላይ ስፐርሶች 3 ለ 0 አሸንፈው የማለፍ […]

መጋቢት 1 ሊካሄዱ የነበሩ የ2ኛ ዙር የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች መጋቢት 8 ይካሄዳሉ ተባለ

የ2ኛ ዙር የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች መጋቢት 8 ይጀመራሉ   የ ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ / Fasil Kenema Football Club በፌስ ቡክ ገፁ ላይ ባሰፈረው መረጃ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን  የ2ኛው ዙር የፕሪምየር ሊግ  የተስተካከለ ፕሮግራም ለክለቡ መድረሱን አስታውቋል። አስቀድሞ የወጣው መርኃ ግብር እነንደሚያሳየው የሁለተኛ ውድድር ዘመን አጋማሽ በሳምንቱ መጨረሻ እንደሚጀምር ቢያሳይም መጋቢት 1 ሊደረጉ […]

የኢትዮጵያ ሴቶች ኦሎምፒክ ቡድን መጋቢት 1 ከዩጋንዳ ጋር ይጫወታል ተባለ

የኢትዮጵያ ሴቶች ኦሎምፒክ ቡድን መጋቢት 1 ከዩጋንዳ ጋር ይጫወታል ተባለ እ.አ.አ በ2020 በጃፓን ዋና ቶክዮ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የኦሎምፒክ ውድድር፤ በሴቶች ኦሎምፒክ እግር ኳስ ውድድር የአፍሪካ ዞን የዙሩ የቅድመ ማጣሪያ ውድድር፤ ኢትዮጵያ ከ ዩጋንዳ መጋቢት 25/2011 ዓ/ም በአዲስ አበባ ስታዲየም የምትጨወት መሆኑን የአለም አቀፉ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል /ፊፋ/ አስታውቆኛል ሲል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በይፋዊ […]

በቻምፒዮንስ ሊግ አያክስ እና ቶተንሃም ወደ ሩብ ፍፃሜ አልፈዋል

በቻምፒዮንስ ሊግ አያክስ እና ቶተንሃም ወደ ሩብ ፍፃሜ አልፈዋል የ2018/19 የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የመጨረሻ 16ቱ ቡድኖች ወደ ሩብ ፍፃሜው ዙር ለመቀላቀቀል የመልስ ጨዋታቸውን እያደረጉ ነው፡፡ ትናንት ምሽት ሁለት ግጥሚያዎች ሲከናወኑ፤ አስገራሚ ውጤቶች ተመዝግብዋል፡፡ በስፔን መዲና ማድሪድ ሳንቲያጎ ቤርናቤው ላይ የኔዘርላንዱን አያክስ ያስተናገደው ሪያል ማድሪድ የ4 ለ 1 አሰቃቂ ሽንፈት ገጥሞታል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ከሁለት ሳምንት በፊት […]

ማንችስተር ዩናይትድ እና ፖርቶ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል

ማንችስተር ዩናይትድ እና ፖርቶ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል ትናንት ምሽት በተደረጉ ሁለት የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች በመጀመሪያው ዙር  የተመዘገቡ ውጤቶች ተቀልብሰዋል፡፡ ፓርክ ደ ፕረንስ ላይ ከፒ.ኤስ.ጂ ጋር የተጫወተው ማንችስተር ዩናይትድ በሮሜሉ ሉካኩ ሁለት እና ራሽፈርድ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል 3 ለ 1 ድል አድርጎ፤ በድምር ውጤት 3 ለ 3 አቻ ቢለያይም ዩናይትድ ከሜዳ ውጭ የተሻለ የግብ […]

በአየር መንገዱ ተጓዦች ላይ በደረሰው አደጋ የተለያዩ የስፖርት ተቋማት ሀዘናቸውን እየገለፁ ነው

በአየር መንገዱ ተጓዦች ላይ በደረሰው አደጋ የተለያዩ የስፖርት ተቋማት ሀዘናቸውን እየገለፁ ነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ ቦይንግ 737 በረራ  ቁጥር 302 ትናንት ጠዋት ከአዲስ አበባ ተነሥቶ ወደ ኬንያ ናይሮቢ ይበር የነበረው አውሮፕላን፤  ደብረ ዘይት አካባቢ በገጠመው የመከስከስ አደጋ  ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጨምሮ በአደጋው የ35 ሀገራት 157 ዜጎች ህይወት አልፏል፡፡   የሀገር ቤት እና የባህር ማዶ ስፖርታዊ ተቋማትም […]