loading
የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን ለህግ ለታራሚዎች 17 ሚሊየን 220 ሺህ ብር የሚገመት የአልባሳት  ድጋፍ አደረገ

የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን ለህግ ለታራሚዎች 17 ሚሊየን 220 ሺህ ብር የሚገመት የአልባሳት  ድጋፍ አደረገ። ኮሚሽኑ በደቡብ ክልል ማረሚያ ኮሚሽን ሀዋሳ ከተማ ውስጥ ለሚገኙ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የህግ ታራሚዎች ነው አልባሳቱን የለገሰው። የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ  በስነስርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር ድጋፍ ከማድረግ ባሻገር ሁሉም ዜጋ ተጠቃሚ እንዲሆን ከፀጥታ አካላት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ርብርብ […]

ላሊበላን ለመጠገን በፈረንሳይ መንግስት የተገባው ቃል አሁን ድረስ ተግባራዊ መሆን አልጀመረም

ላሊበላን ለመጠገን በፈረንሳይ መንግስት የተገባው ቃል አሁን ድረስ ተግባራዊ መሆን አልጀመረም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ቅርሶች በመፍረስ አደጋ ውስጥ ስለሆኑ አፋጣኝ ጥገና ያስፈልጋቸዋል ተብሎ ከፍ ያለ እንቅስቃሴ ተጀምሮ ነበር። የአካባቢው ህዝብም ይህ ቅርስ ተረስቷል፣ እናድነው ብሎ ጉዳዩን መነጋገሪያ ለማድረግ ሰላማዊ ሰልፍ እስከመውጣት ደርሶ ነበር። አርትስ ቲቪ በቦታው ተገኝቶ ይህንኑ ጉዳይ ዘግቦ ነበር፡፡ የፈረንሳይ መንግስት ቅርሶቹን ለማደስ […]

በክልሌ የሚገኝ ቅርስ ያለእውቅናዬ  ፈርሷል የሚለው የወረዳው ጽህፈት ቤት ቅርሱን በመልሶ ግንባታ ወደነበረበት መመለስ ይቻላል እያለ ነው

በክልሌ የሚገኝ ቅርስ ያለእውቅናዬ  ፈርሷል የሚለው የወረዳው ጽህፈት ቤት ቅርሱን በመልሶ ግንባታ ወደነበረበት መመለስ ይቻላል እያለ ነው   በአዲስ አበባ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ በየካ ክፍለከተማ ወረዳ አንድ በቋሚ በቅርስነት ከተመዘገቡ ቅርሶች መካከል የልዑል ራስ ካሳ የልጅ ልጅ የሆኑት የደጅአዝማች አምዴ አበራ ካሳ መኖሪያቤት የነበረው ይህ ታሪካዊ ቤት አንዱ ነው፡፡ የአዲስ አበባ የቀድሞ ዘመናዊ የመኖሪያ […]