loading
“ሰላም እንዳይሰፍን የሚያደርጉ ግለሰቦችንና የማኅበራዊ ሚዲያ ቡድኖችን ኅብረተሰቡ ጆሮ ሊሰጣቸው አይገባም” ተባለ

ሰላም እንዳይሰፍን የሚያደርጉ ግለሰቦችንና የማኅበራዊ ሚዲያ ቡድኖችን ኅብረተሰቡ ጆሮ ሊሰጣቸው አይገባም ሲሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ–ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ ተናገሩ።   አፈ-ጉባኤዋ ይህን የተናገሩት የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤው ላይ በክልሉ የሰላም እና ደኅንነት ቢሮ የ6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው። በውይይቱ […]