loading
በአቶ ገላሳ ዲልቦ የሚመራው የሽግግር ኦነግ አመራሮች ከኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ጋር ተወያዩ

በአቶ ገላሳ ዲልቦ የሚመራው የሽግግር ኦነግ አመራሮች ከኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ጋር ተወያዩ በአቶ ገላሳ ዲልቦ የሚመራው የኦነግ የአመራር ቡድን መንግስት ያደረገለትን ጥሪ ተከትሎ ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሀገር ቤት ከተመለሰ በኋላ ከኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝቶ ተወያይቷል። በርዕሰመስተዳድሩ ጽህፈት ቤት በተካሄደው የሁለቱ አካላት ውይይት የኦነግ አመራሮች […]

ገንዳውኃ አካባቢ በመከላከያ አባላት ደረሰ የተባለውን ጉዳት የሚያጣራ ቡድን  በአስቸኳይ እንደሚላክ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አስታውቀዋል

ገንዳውኃ አካባቢ በመከላከያ አባላት ደረሰ የተባለውን ጉዳት የሚያጣራ ቡድን  በአስቸኳይ እንደሚላክ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አስታውቀዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ገዱ በምዕራብ ጎንደር ዞን የተከሰተውን ችግር አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ማጣራቱ የሚካሄደው ከፌዴራልና ከሚመለከታቸው አካላት በተውጣጣ ቡድን ነው ብለዋል። እንደ ርዕሰመስተዳድሩ አንድ የኮንስትራክሽን ድርጅት መኪኖቹን ከአንደኛው ፕሮጀክት ወደ ሌላኛው ፕሮጀክት ለማንቀሳቀስ በሞከረበት ወቅት […]

የአማራ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ስራአስፈፃሚ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲያካሂድ የቆየውን ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል

የአማራ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ስራአስፈፃሚ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲያካሂድ የቆየውን ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በክልሉ የህግ የበላይነት ተረጋግጦ ሰላምና መረጋጋት በማስፈን በኩል መሰራት አለባቸው ተብሎ የተማነባቸውን ጉዳዮች በመወያየት ውሳኔ ማሳለፉን የማዕከላዊ ኮሚቴው ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ከዚህ በተጨማሪም ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር እንዴት በጋራ መስራት እንደሚቻል በዝርዝር በመወያየት አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ ስራ […]

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ሊያካሂድ ነው

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ሊያካሂድ ነው የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከመጭው ሰኞ ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ ገለጸ፡፡ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በስብሰባው በ11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎች አፈጻጸም ላይ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ከአፈጻጸም ግምገማ በተጫማሪም በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ እና የለውጥ እንቅስቃሴ ሂደት ላይ ይመክራልም ተብሏል፡፡ እንዲሁም የድርጅት እና የመንግስት የስራ አፈጻጸም ጉዳዮች ላይ […]

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲፕሎማቶች ጋር በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ነው

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ሰዓት ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲፕሎማቶች ጋር በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ነው። ጠ/ሚሩ እንደ ዲፕሎማት ዓለም አቀፋዊ አዝማሚያዎችን በመረዳት በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ላይ የተመሰረተ ሀሳብና አሠራር መመስረት አስፈላጊ መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል። በተጨማሪም ዲፕሎማቶች የመንግስት ፖሊሲን የመተግበር፤ የሚመደቡባቸውን አገራት ፖሊሲ የመገንዘብና በአገራቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መብት የማስጠበቅ ሚና እንዳላቸው አስታውሰዋል። […]

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገር ውስጥ ዲፕሎማቶችን አወያይተያዋል

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገር ውስጥ ዲፕሎማቶችን አወያይተያዋል ጠቅላይ ሚር ዐቢይ አሕመድ የሀገር ውስጥ ዲፕሎማቶችን በፅህፈት ቤታቸው ሰብስበው    በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ዲፕሎማቶቹ ዓለም አቀፋዊ አዝማሚያዎችን በመረዳት በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ላይ የተመሰረተ ሀሳብና አሠራር ሊመሰርቱ እንደሚገባ በአፅንዖት አሳስበዋል። በተጨማሪም ዲፕሎማቶቹ የመንግስት ፖሊሲን የመተግበር፤ የሚመደቡባቸውን […]

ጠቅላይ ሚነስትር አብይ አሕመድ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማቡዛን ተቀብለው አነጋገሩ።

ጠቅላይ ሚነስትር አብይ አሕመድ የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማቡዛን ተቀብለው አነጋገሩ። ጠቅላይ ሚነስትር አብይ አሕመድ ዛሬ በጽ/ቤታቸው የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማቡዛን ተቀብለው ማነጋገራቸው ተሰምቷል። በህዳር ወር ኢትዮጵያን የጎበኙት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፖሳ ጋር የተደረገው ውይይት ቀጣይ የሆነው የዛሬው ውይይት በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነትና ትብብር በማጥናከር ላይ ያተኮረ እንደነበር ከጠቅላይ […]