loading
እጅ ንክኪ ነፃና ለአጠቃቀም ቀላል የእጅ ማስታጠቢያ የፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ08፣ 2012 ከእጅ ንክኪ ነፃና ለአጠቃቀም ቀላል የእጅ ማስታጠቢያ የፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ::ውድድር በዩ. ኤስ. ኤድ ትራንስፎርም ዋሽ እና ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ትብብር ነዉ የተዘጋጀዉ፡፡ የውድድሩ አዘጋጆች በሰጡት መግለጫ ማንኛውም በቴክኒክና ሞያ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶችም ይሁኑ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ላይ የሚሰሩ ግለሰቦች መወዳደር ይችላሉ፡፡በሚኒስቴሩ የጤና አጠባበቅ ምክትል ዳይሬክተር አቶ አሽረፈዲን ዮያ እንደተናገሩት ህብረተሰቡ በንክኪ የሚተላለፉ […]

ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ለ1ሺ ሰዎች ነፃ ምርመራ ሊያደርግ ነው ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ለ1ሺ ሰዎች ነፃ ምርመራ ሊያደርግ ነው ::ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የጤና ምርመራዎችን ከፍለው መመርመር ለማይችሉ 1ሺህ ሰዎች በነፃ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡ ማዕከሉ˝ጳጉሜን ለጤና˝ በሚል ዘመቻ ላለፉት አስር አመታት ከተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች ለሚመጡ ታካሚዎች በነፃ ምርመራ የሚያደርግ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎንም በምርመራ ውጤት ለሚገኙ ህመሞች ህክምና […]

የዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛው የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡ እንዳሳሰበው ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 የዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛው የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡ እንዳሳሰበው ገለፀ:: ድርጅቱ በሰጠው መግለጫ በ24 ሰዓታት ውስጥ በዓለም ከ307 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ሪፖርት ደርሶኛል ብሏል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ከሁሉም ሀገራት የበለጠ ከፍተኛውን ቁጥር ያስመዘገቡት ህንድ አሜሪካና ብራዚል ናቸው፡፡ እንደሪፖርቱ በሳምንቱ መጨረሻ ህንድ 94 ሺህ 372፣ አሜሪካ 45 ሺህ 523፣ […]

በሲያትል የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት የተለያዩ የሕክምና ቁሳቁስ ለጤና ሚኒስቴር አስረከቡ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 በሲያትል የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት የተለያዩ የሕክምና ቁሳቁስ ለጤና ሚኒስቴር አስረከቡ:: ስምንት አባላት ያሉት የልዑካን ቡድን ኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚያስችሉ የሕክምና መሳሪያዎችና ሌሎች ቁሳቁስ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ፅዮን ተክሉና ለጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሳሕረላ አብዱላሂ አስረክበዋል::የሲያትል ኮሚኒቲ ተወካይ አቶ ፈለቀ ወልደማርያም ድጋፉ የተደረገው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን መከላከያና ሌሎች ቁሳቁስ እንደሚገኙበት ተናግረዋል በድጋፍ […]

የናይጄሪያ ሳይንቲስቶች በዋጋው ርካሽና በፍጥንት ዉጤትን ለማወቅ የሚያስችል የኮቪድ 19 የምርመራ ኪት መስራታቸዉን አስታወቁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 08፣ 2013 የናይጄሪያ ሳይንቲስቶች በዋጋው ርካሽና በፍጥንት ዉጤትን ለማወቅ የሚያስችል የኮቪድ 19 የምርመራ ኪት መስራታቸዉን አስታወቁ፡፡ ሲኤን ኤን እንደዘገበዉ ሳይኒቲስቶቹ ሰራነው ያሉት አዲሱ የመመርመሪያ ኪት እርካሽና በቀላሉ ማገኘት ሚያስችል ነዉ ፤ዉጤቱንም ከ 40- ደቂቃ ባነሰ ግዜ ዉስጥ ያሳዉቃል፡፡ የመመርመሪያ ኪቱን ዉጤት የሚያሳዉቅ ማሽን አዲስ የተሰራ ሳይሆን ከዚህ በፊት ለኮቪድ 19 መመርመሪያ የሚዉለዉን […]

ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም በስደት ላይ ያሉ ሰዎች የኮሮቫይረስ ክትባት እንዲያገኙ ጥሪ አቀረበ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2013 ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም በስደት ላይ ያሉ ሰዎች የኮሮቫይረስ ክትባት እንዲያገኙ ጥሪ አቀረበ:: ተቋሙ ለአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ባቀረበው ጥያቄ ህብረቱ ፍልሰተኞቹ እንደሌላው ዜጋ ሁሉ እኩል ተደራሽነት ያለው የክትባት አገልግሎት ሊያገኙ ይገባል ብሏል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አንቶኒዮ ቪቶሪኖ የአንዱ ጤና መሆን ለሌላው ዋስትና ስለሆነ የስደተኞቹን ደህንነት መጠበቅ ጥቅሙ ለነሱ ብቻ ሳይሆን […]

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በህዳር 21 ምሽት የ24 ሰዓቱን የኮሮና ቫይረስ ሁነታን በተመለከት በሰጠዉ መረጃ መሰረት በእለቱ በአንድ ቀን ዉስጥ አራት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሰዎች ከኮረና ቫይረስ አገግገመዋል፡፡ ይህም እንደ አገር ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎችን ቁጥር 73 ሺህ 8 መቶ […]

ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓት በሁሉም ሆስፒታሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 12፣ 2013 ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓት በሁሉም ሆስፒታሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡ ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓት በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ ሁሉም ሆስፒታሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ወ/ሮ አዳነች በየካቲት 12 ሆስፒታል በመገኘት ወረቀት አልባ ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓትን በይፋ ስራ አስጀምረዋል፡፡ በፕሮግራሙም ዛሬ የጀግኖች አርበኞች መታሰቢያ ቀን ለጀግኖች […]

የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል በጅግጅጋ ተመረቀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2013 የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል በጅግጅጋ ተመረቀ:: የሶማሌ ክልል በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባውን የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በተገኙበት አስመርቋል። በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን እና የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዩሱፍ መሀመድ ተገኝተዋል። የማእከሉ መገንባት እንደ ክልል […]

ልብን ለማዳን የልበ ቀናዎች የዘወትር ትጋት ያስፈልጋል…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 ማህበራዊ ድረ ገፅን ለበጎ አላማ በማዋል ለኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል አንድ ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ፡፡ ማህበራዊ ድረ ገፅን ለበጎ አላማ የማዋል ዓላማ ይዛ በመነሳት የገንዘብ ድጋፉን ያሰባሰበችው ነዋሪነቷን በአሜሪካ ሀገር ያደረገች ህይወት ታደሰ የተበለች ጋዜጠኛ ናት፡፡ የማዕከሉ የበጎ ፍቃድ አምባሳደር አርቲስት መሰረት መብራቴ በርክክቡ ወቅት በተለይም ማህበራዊ ሚድያን […]