loading
FAKE: What is being said in this post about Prime Minister DR. Abiy Ahmeds’ biography is fabricated news.

This Facebook post claim that Ethiopian Prime Minister (PM) Abiy Ahmed is of Eritrean nationality is FAKE. The post in English claims “Abiy Ahmed is 100% ERITREAN FamilyTree.  Abiy is spreading hate, starting wars & bleeding the treasury to destroy Ethiopia.  Two Eritrean Leaders, Abiy Ahmed (Abraha) & Isaias Afwerki hate Ethiopia,”  Adding, “ A […]

FALSE: There was no problem at Jimma Airport, and flights are still being served today. Ethiopian Airlines and Jimma zone communication have dismissed the accusation.

FALSE: There was no problem at Jimma Airport, and flights are still being served today. Ethiopian Airlines and Jimma zone communication have dismissed the accusation. Awash  Post   Amharic version said   A bomb blast at Jimma Abajfar Airport has killed at least 16 people and injured three others. From now on, Jimma Airport will […]

ሐሰት፡ በአዲስ አበባ፣ መስቀል አደባባይ ተቃውሞ ባሰሙ ወጣቶች ላይ የደረሰ የሞት አደጋ የለም።

ተቃውሞ ባሰሙ ወጣቶችና በጸጥታ አስከባሪዎች መሃል በተፈጠረ አለመግባባት በሰው ህይወት ላይ የሞት አደጋ ስለመድረሱ የተገኘ ማስረጃም ሆነ ዘገባ የለም። የአብይ አህመድ ወታደሮች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን የገለፁ የኦሮሞ ልጆች ላይ በሰነዘረው ጥቃት ከ4 ሰወች በላይ ተገደሉ የሚለው የፌስቡክ  ልጥፍ  ሐሰተኛ ነው። ልጥፉ “የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወታደሮች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን የገለፁ የኦሮሞ ልጆች ላይ በሰነዘረው ጥቃት ከ4 […]

የተጭበረበረ: እነዚህ ምስሎች የአሜሪካው ፕሬዝዳንትም እና የግብጹ ፕሬዝዳንት በቴለቪዥን የሚመለከቱትን ትክክለኛ ፕሮግራም አያሳይም።

የተጭበረበረ: እነዚህ ምስሎች የአሜሪካው ፕሬዝዳንትም እና የግብጹ ፕሬዝዳንት በቴለቪዥን የሚመለከቱትን ትክክለኛ ፕሮግራም አያሳይም። በትዊተር ልጥፍ ውስጥ የተካተቱት እነዚህ ምስሎች በተለያየ ጊዜ ከተዘገቡ ዘገባዎች የተወሰዱ ሲሆን በኢትዮጵያ ከተካሄደው የአዲስ መንግሥት መስረታ በዓለ ጋር ተያያዥነት የላቸውም። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱልፋታህ አል ሲሲ መስከረም 24/2014 ዓ.ም የተካሄደውን የኢትዮጵያ አዲስ መንግሥት ምስረታ በዓለ ሲመት በቴሌቪዥን […]

ሐሰት፡ ፕሬዚዳንት ዓብደልፈታህ አልሲሲ ከትግራይም ሆነ የኦሮሚያን ህዝብ ጋር በተገናኘ የሰጡት ማስጠንቀቂያ የለም።

ሐሰት፡ ፕሬዚዳንት ዓብደልፈታህ አልሲሲ ከትግራይም ሆነ የኦሮሚያን ህዝብ ጋር በተገናኘ የሰጡት ማስጠንቀቂያ የለም። ከትግራይም ሆነ ከኦሮሚያ ህዝብ ጉዳይ ጋር በተገናኘ ግብፅ የጦር መሳርያዎችን ወደ ፖርት-ሱዳን እንደምታስጠጋ ማስጠንቀቋን የሚያስረዳ ምንም አይነት ማስረጃ የለም ፡፡ ፕሬዚዳንት ዓብደልፈታህ አልሲሲ ለጠ/ሚ አብይ አህመድ በትግራይ እና ኦሮሞ ህዝብ የሚፈፅሙ ግፍ እና በደል እስካለቆመ ድረስ ግብፅ የጦር መሳርያዋ ወደ ቦርት-ሱዳን እንደምታስጠጋ […]

FALSE: Ethiopian Group CEO has not conveyed any message and has never done so on any of the Ethiopian social media accounts.

FALSE: Ethiopian Group CEO has not conveyed any message and has never done so on any of the Ethiopian social media accounts. Ethiopian Airlines have dismissed the accusation. Jigjiga online, a Facebook page with more than 70,566 followers, Write the English version titled “Ethiopia Airlines admits transporting weapons and military machinery used in Tigray genocide”, […]