loading
የሶማሌ ክልል የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ተብሎ እንዳይጠራ ተወሰነ

አርትስ 5/13/2010 ይህ የተወሰነው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው የአስቸኳይ ጉባዔ ላይ ነው፡፡ በጉባዔው የተለያዩ ውሳኔዎች ተላልፈዋል ከእነዚህም ውስጥ ከዚህ ቀደም የነበረው የኢትዮጲያ ሶማሌ ክልል የሚለው ስያሜ እንዲቀር እና የሶማሌ ክልል ብቻ እንዲባል፣ ክልሉ የሚጠቀምበት ሰንደቅ ዓላማ ህዝቡን ይሁንታ ያገናዘበ ባለመሆኑ ቀድሞ በነበረው ሰንደቅ አላማ እንዲመለስ ተወስኗል፡፡ አመራሩን በአዲስ መልክ የማዋቀር እና አዳዲስ […]

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አዲሱ አመት ለመላዉ ኢትዮጵያዉያን የፍቅር፣ የይቅርታ፣ የሰላም እና የአንድነት እንዲሆን በመመኘት ስብሰባውን አጠናቀቀ

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አዲሱ አመት ለመላዉ ኢትዮጵያዉያን የፍቅር፣ የይቅርታ፣ የሰላም እና የአንድነት እንዲሆን በመመኘት ስብሰባውን አጠናቀቀ