loading
ዳሸን ባንክ ሁለተኛውን ዙር የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠና ውድድር መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ ይፋ አደረገ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 ዳሸን ባንክ ሁለተኛውን ዙር የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠና ውድድር መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ ይፋ አደረገ:: ባንኩ ማኅበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት በርካታ ፕሮጀክቶችን ነድፎ ተግባራዊ ያደረገ ሲሆን በዚህም በርካቶች ተጠቃሚ ሆነዋል ተብሏል፡፡ የባንኩ የማርኬቲንግ ኮምዩኒኬሽን ከፍተኛ ስራ አስኪያጅ ስለሺ ይልማና የዳሸን ባንክ የድሬዳዋ ቀጠና ፅህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ኑሪት መሀመድ […]

በድብቅ ለህወሓትሊደርስ የነበርው ገንዘብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 ለህወሓት ሊደርስ ነበር የተባለ 3 ሚሊዮን ብር በቆቦ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለ:: በቆቦ ከተማ ለአሸባሪው ህወሓት ሊደርስ እንደነበር የተጠረጠረ 3 ሚሊዮን ብር በቆቦ ከተማ ህዝብ እና በከተማው ፓሊስ እና ሕዝባዊ ሚሊሻ ሰራዊት አማካይነት በትናንትናው እለት መያዙ ተነግሯል ተጠርጣሪዎቹ ገንዘቡን ደብቆ ለማሸጋገር የተጠቀሙበት መንገድ ያልተጠበቀ ቢሆንም፥ የቆቦ ከተማ ህዝብ እና የፀጥታ […]

አልሸባብ በአዲስ አበባ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 አልሸባብ በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አልሸባብ በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፌደራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጋራ ባካሄዱት ዘመቻ ነው የሽብር ቡድኑን ተግባርማክሸፍ የተቻለው ተብሏል። ጉዳዩን አስመልክቶ በጋራ በሰጡት መግለጫም ሸኔን ጨምሮ የህወሓት ተላላኪዎች በመዲናዋ […]

የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በተደረገው ጥረት መንግስት 124 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደደረሰበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በተደረገው ጥረት መንግስት 124 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደደረሰበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ያዘጋጀው የነዳጅ ግብይት ሪፎርም ትግበራ ማስተዋወቂያ መድረክ በሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በመድረኩ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ፣ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እንዲሁም የክልሉ […]

በባንኮች ላይ እተፈጸመ ያለው የማጭበርበር ወንጀል አሳሳቢ ሆኗል-ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 ፍትህ ሚኒስቴር በጥናት ደረስኩበት ያለውን በባንኮች ላይ የተፈጸመ የማጭበርበር ወንጀል ይፋ አደረገ፡፡ ሚኒስቴሩ በጉዳዩ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ባደረገው ውይይት ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በባንኮች ላይ ከ370 ቢሊዮን ብር በላይ የማጭበርበር ወንጀል ሙከራ ተደርጓል ብሏል። በዚህም በተለያዩ ባንኮች ከ1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ምዝበራ እንደተፈጸመባቸው ነው የተነገረው፡፡ […]

በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት የመከላከያ ሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 ባለሀብቶችን በመሰለል፣ በማገት እና በማስፈራራት ገንዘብ በጠየቁ እና በተቀበሉ የመከላከያ ሚኒስቴር አባላትና ግብረአበሮቻቸው ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ወንጀሉን ፈጽመዋል በሚል ክስ የተመሰረተባቸው በመከላከያ ሚኒስቴር በ93ኛ እና 94ኛ እግረኛ ክፍለ ጦር አባል የሆኑት 1ኛ መቶ አለቃ ሀጂ ቱሉ߹ 2ኛ ኦፊሰር መንግስቱ በቀለ߹ 3ኛ ሻምበል ካህሊ መላክ߹ 4ኛ ሻለቃ ዱጉማ ዲምሳ ናቸው፡፡ በንግድ ስራ ተሰማርተው […]

በመጪው የክረምት ወቅት ጎርፍና መሰል አደጋዎች ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ስለሚኖር የጎርፍ ተጋላጭ አካባቢዎች ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ።

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 በመጪው የክረምት ወቅት ጎርፍና መሰል አደጋዎች ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ስለሚኖር የጎርፍ ተጋላጭ አካባቢዎች ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ሰሞኑን የታየው ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ክስተቶች የመጣ መሆኑተጠቁሟል። በኢንስቲትዩቱ የአየር ሁኔታና የአየር ጠባይ ትንበያ ባለሙያው ታምሩ ከበደ እንደገለጹት፤በቀጣዩ ክረምት ወቅት ከመደበኛው በላይ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል ትንበያዎች ያመለክታሉ። የላሊና […]

አዲሱ የትራንስፖርት አገልግሎት የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ መሆን…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 በቅርቡ የተደረገውን የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያን ተከትሎ የትራንስፖርት አገልግሎት የታሪፍ ማሻሻያ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡ በዚህም መሰረት በሚኒ ባስ እና በሚዲ ባስ ተሸከርካሪዎች ከ50 ሳንቲም እስከ 3 ብር ከ50 ሳንቲም ጭማሪ ስለመደረጉ ተነግሯል፡፡ ጭማሪው ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን ከታሪፍ በላይ ክፍያ የሚጠይቁ አገልገሎት ሰጭዎች ካጋጠሙ ማህበረሰቡ ለሚመለከተው አካል […]

የመመስረቻ መስፈርት አሟልተው የተገኙ ስምንት አዳዲስ ባንኮች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ተሰጣቸው፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 የመመስረቻ መስፈርት አሟልተው የተገኙ ስምንት አዳዲስ ባንኮች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ተሰጣቸው፡፡በፋይናንስ ዘርፉ ተግባራዊ እየተደረጉ ያሉ ለውጦችን ተከትሎ በርካታ ባንኮች የመመስረቻ ፈቃድ ለማግኘት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ቁጥጥር ዳይሬክተር ፍሬዘር አያሌው ባንክ ለመመስረት የሚያስፈልገው ዝቅተኛ የካፒል መጠን ከ500 ሚሊዮን ወደ 5 ቢሊዮን ብር ከፍ መደረጉን አስታውሰው […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ጋር በሀገራዊና ቀጠናዊ ዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ጋር በሀገራዊና ቀጠናዊ ዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ሁለቱ መሪዎች ባደረጉት ውይይት የኢትዮጵያና ጣሊያን ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ የጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ምሽት አዲስ አበባ […]