loading
በሰራተኞች ጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ምክንያት ዛሬ አገልግሎቱ ተቋርጦ የነበረውን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር በጥቂት ቻይናውያን ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ።

በሰራተኞች ጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ምክንያት ዛሬ አገልግሎቱ ተቋርጦ የነበረውን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር በጥቂት ቻይናውያን ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ።