loading
ዛማሊክ የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ አሸናፊ ሆነ፡፡

የ2018/19 የቶታል ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ የመልስ ግጥሚያ ትናንት ምሽት ግብፅ ላይ ተካሂዷል፡፡ የፍፃሜው ጨዋታ ደግሞ ግብፁ ኤል ዛማሊክ እና የሌላኛዋ ሰሜን አፍሪካዊት ሀገር ሞሮኮ ተወካይ ሬነሳንስ ስፖርቲቭ ዴ ቤርካኔ መካከል ዛማሊክ በመለያ ፍፁም ቅጣት ምት 5 ለ 3 በመርታት በታኩ የመጀመሪያውን የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ አሳክቷል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ባለፈው ሳምንት ሞሮኮ ላይ የመጀመሪያ ግጥሚያቸውን አድርገው፤ […]

በአፍሪካ ዋንጫ አልጀሪያ ወደ ጥሎ ማለፉ ስታልፍ፤ ኬንያ የመጀመሪያ ጨዋታውን አሸንፋለች፡፡

በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለተኛ ግጥሚያዎች እየተከናወኑ ሲሆን ምድብ B ላይ ትናንት በውድድሩ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካፈለች የምትገኘው ማዳጋስካር አሌክሳንድሪያ ላይ ቡሩንዲን 1 ለ 0 በመርታት ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ዕድሏን አስፍታለች፡፡ የማርኮ ኢላይማ ሃሪትራ ብቸኛ ጎል ደግሞ በምድቡ አራት ነጥብ ላይ እንድትደርስ አግዟል፡፡ በቀጣይ ከምድቡ ማለፏን ለማረጋገጥ አስቀድማ ጥሎ ማለፉን ከተቀላቀለችው ናይጀሪያ ጋር ብርቱ ፉክክር ይኖራቸዋል፡፡ […]