loading
የሶማሊያው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ስልጣን በቃኝ አሉ፡፡

የሶማሊያው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ስልጣን በቃኝ አሉ፡፡

የኢንፎርሜሽን ሚንስትሩ ዳሂር ሞሀመድ ጊሌ ሀላፊነታቸውን በፈቃዳቸው የለቀቁት ፕሬዝዳንት ሞሀመድ ፋርማጆ በሚመሩት የፌደራል አስተዳደር  የሀሳብ ልዩነት ስላላቸው ነው ተብሏል፡፡

አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ የጊሌ የመልቀቂያ ደብዳቤ እንደደረሰው እና ጥያቄቸውን መቀበሉን ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡

ዳሂር ሞሀመድ ጊሌ ከ11 ወራት በፊት በጠቅላይ ሚኒስትር አሊ ሀሰን ካይር ነበር የሶማሊያ የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት፡፡

የጊሌን ከሀላፊነታቸው መልቀቅ ተከትሎ የንግድ ሚኒስትሩ አብዲ ሃይር ማሪየ በቦታቸው የተተኩ ሲሆን የሳቸውን ቦታ ደግሞ አብዱላሂ አሊ ሀሰን እንዲይዙት ተደርጓል፡፡

መንገሻ ዓለሙ

የሶማሊያው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ስልጣን በቃኝ አሉ፡፡

ዳሂር ሞሀመድ ጊሌ የሶማሊያ ፌደራል መንግስት ጋር አልተስማሙም፡፡

ጆን ኦቢ ሚኬል በድጋሜ ወደ ንስሮቹ ተመልሷል

  የዘንድሮውን የውድድር ዓመት በእንግሊዙ ሚድልስብራ ያሳለፈው ናይጀሪያዊው አማካይ ከ2018 የሩሲያ የዓለም ዋንጫ ውድድር በኋላ ከናይጀሪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር የተለየ ሲሆን አሁን ወደ ንስሮቹ ስብስብ በድጋሜ መመለሱን አስታውቋል፡፡ አምበሉ ሚኬል ከንስሮቹ ጋር የመጨረሻውን ጨዋታ በዓለም ዋንጫው ከአርጀንቲና ጋር ካደረገ በኋላ፤ ብሔራዊ ቡድኑ ባደረጋቸው ሰባት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እና ሌሎች ግጥሚያዎች ላይ አልተሳተፈም፡፡ ሚኬል አሁን ሙሉ […]