loading
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና የፈረንሳዩ ብሄራዊ የስፔስ ጥናት ማዕከል በጋራ ሊሰሩ ነው

የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና የፈረንሳዩ ብሄራዊ የስፔስ ጥናት ማአከል በህዋ ሳይንስ ዘርፍ በጋራ ሊሰሩ ነው፡፡ ተቋማቱ በጋራ ለመስራ የሚስችላቸውን ስምምነት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡ ስምምነቱ ከሳተላይት የሚገኙ የአየር ንብረት መረጃዎችንና መተግሪያዎችን በመጠቀም የአየር ንብረት ለውጥ ተፅኖዎችን በዘላቂነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ክትትል ለማድረግ የሚያስችል ነው፡፡ የህዋ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እርሻን፤ የደን ሽፋን፤ ውሃ የሚገኝባቸውን አካባቢ መለየትና […]

የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ዕጣ ድልድል ይፋ ሁኗል

የ2018/19 ቶታል ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ፤ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዕጣ ድልድል በትናንትናው ዕለት በካፍ ፅ/ቤት መቀመጫ ካይሮ ይፋ ሁኗል፡፡ ለ23ኛ በሚካሄደው የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ተፋላሚዎች ከየምድባቸው አንደኛ እና ሁለተኛ ሁነው ያለፉ ቡድኖች የሚሳተፉበት ሲሆን የሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ፣ የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ፣ የቱኒዚያው ኤስፔራስ ዴ ቱኒስ፣ የጊኒው ሆሮያ፣ የዲ. ሪ ኮንጎው […]