loading
 25ሺህ ያህል የኤርትራ ስደተኞች በአሁኑ ወቅት ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም::

25ሺህ ያህል የኤርትራ ስደተኞች በአሁኑ ወቅት ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም:: አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 04፣ 2014በአዲ-ሃሩሽና ማይ-አይኒ ጊዜያዊ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ይኖሩ የነበሩ 25ሺህ ያህል የኤርትራ ስደተኞች በአሁኑ ወቅት ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም ተባለ። ከአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ያመለጡ 244 የኤርትራ ስደተኞች በዳባት ጊዜያዊ መጠለያ አገልግሎት እያገኙ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት እንዳስታወቀው፤ ለስደተኞች የሚያገለግሉ 40 የጋራ መኖሪያ ቤቶች […]

የዓለም አቀፍ ምሁራን ግልፅ ደብዳቤ ለአንቶኒዮ ጉቴሬዝ

በመላው ዓለም ከፍተኛ ተደማጭነትና ተፅዕኖ ያላቸውና አሜሪካና ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ አህጉራት የሚገኙ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ምሁራን እና የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች፣ በትግራይ ክልል በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካላት ሲፈፀሙ የታዘቧቸውን ሚዛናዊነት የሌላቸው ተግባራት በግልፅ በመናገራቸው፤ በድርጅቱ የሥራ ዕገዳ የተጣለባቸው ሁለት የመንግሥታቱ ድርጅት የኢትዮጵያ ተጠሪዎች አስፈላጊ ከለላ እንዲደረግላቸውና ወደሥራቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ግልፅ ዓለም አቀፋዊ ደብዳቤ […]

ለ12 ሰዓታት ዋኝተው ህይዎታቸውን ከአደጋ ያዳኑት የፖሊስ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 ሄሊኮፕተራቸው ባህር ላይ የወደቀችባቸው የማዳጋስካር የፖሊስ ሚኒትስር ለ12 ሰዓታት ያህል ዋኝተውራሳቸውን ማዳናቸው ተሰማ፡፡ ሚኒስትሩ ሰርጌ ጌሌ ከሄሊኮፕር አደጋው በህይወት ከተረፉት ሁለት ሰዎች መካከል እንዱ ናቸውተብሏል፡ ዩሮ ኒውስ እንደዘገበው የ57 ዓመቱ ጌሌ ለ12 ሰዓታት ያህል ከዋኙ በኋላ ማሃምቦ በተባለች የባህርዳርቻ አቅራቢያ የሚገኙ ነዋሪዎችና ዓሣ አጥማጆች አግኝተዋቸው ወደ ህክምና ወስደዋቸው ነውበህይወት የተረፉት፡፡ […]

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በአፍሪካ ሀገራት ላይ ጥለውት የነበረውን የጉዞ ክልከላ ማንሳታቸው ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 ባይደን በይፋ እንደተናገሩት የኮቪድ-19 ክትባት የወሰዱ ሰዎች በኦሚክሮን ቫይረስ ቢያዙ እንኳ ለከፋጉዳት እንደማይዳረጉ የህክምና ባለ ሙያዎች አረጋግጠውልኛል ብለዋል፡፡ በመሆኑም በደቡባዊ አፍሪካ ከሚገኙ ስምንት ሀገራት የሚመጡ ተጓዦች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡጥለነው የነበረው እገዳ ከእግዲህ አይሰራም ተጓዦቹ መከተባቸው በቂ ነው ብለዋል፡፡ዋሽንግተን የጉዞ ክልከላ ጥላባቸው የነበሩት ሀገራት ደቡብ አፍሪካ፣ ቦትስዋና፣ ዚምባቡዌ፣ ናሚቢያ፣ሌሴቶ፣ ኢስዋቲኒ፣ ሞዛምቢክና […]

በደቡብ አፍሪካ ፓርላማ ቃጠሎ ተጠርጥሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሰው የጎዳና ተዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 ከደቡብ አፍሪካ ፓርላማ ቃጠሎ ጋር በተያያዘ የተጠረጠረው ግለሰብ ሽብርተኝነትን ጨምሮ ከ6 በላይ ክስ ተመሰረተበት፡፡ ትናንትና ለሁለተኛ ጊዜ ችሎት የቀረበው የ49 ዓመቱ የጎዳና ተዳዳሪ ዜንዳይል ክሪስርማስ ማፊ ከሽብርተኝነት በተጨማሪ በዘረፋና ከባድ የእሳት ቃጠሎ በማስነሳት ወንጀሎች መከሰሱም ተሰምቷል፡፡ የአቃቤ ህግ ቃል አቀባይ ኤሪክ ንታባዛሊላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አቃቤ ህግ በተጠርጣሪው ላይ ተጨማሪ […]

በሞቃዲሾ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመኪና ላይ የተጠመደ ቦንብ ፈንድቶ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 በሞቃዲሾ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመኪና ላይ የተጠመደ ቦንብ ፈንድቶ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በአደጋው ከሞቱት ሰዎች ባሻገር ሌሎች ዘጠኝ ሰዎች የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸውም ተነግሯል፡፡ በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሰው የአልሸባብ ቡድን ጥቃቱን ስለማድረሱ ሃላፊነቱን የወሰደ ሲሆን ጥቃቱምለጉዞ በአየር መንገዱ የተገኙ ነጭ ባለስልጣናትን ዒላማ ያደረገ ነበር ብሏል፡፡ በስፍራው የነበሩ የዓይን እማኞች ፍንዳታው በተከሰተበት […]

የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት የአገራቱን የሻከረ ግንኙነት እንደሚያስተካክለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት የአገራቱን የሻከረ ግንኙነት እንደሚያስተካክለው ተገለጸ የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄኔራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ በዚህ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው የሻከረውን የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ለማስተካከል አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ዲና ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት […]

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን በድል ተሻግራ ችግሯን በራሷ ፈታ ወደፊት የቀጠለች መሆኑን የምናሳይበት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ::

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን በድል ተሻግራ ችግሯን በራሷ ፈታ ወደፊት የቀጠለችመሆኑን የምናሳይበት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ::የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡትመግለጫ በአዲስ አበባ የሚካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ ፈተናዎቿንበድል ተሻግራ በቁርጥ ቀን ልጆቿ ችግሯን በራሷ ፈታ ወደፊት የቀጠለች መሆኑን […]

የአፍሪካ ሕብረት 40ኛው የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ የሕብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስትሮችና የአህጉሩ ልዩ ልዩ ተቋማት ሃላፊዎች በተገኙበት ዛሬ ተጀምሯል፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃማት በጉባኤው መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግርበአህጉሩ በየአቅጣጫው እያጋጠመ ያለውን የሰላም እና ፀጥታ ችግር ለመፍታት ልዩ ትኩረት ሰጥቶመስራት ይገባል ብለዋል፡፡ ሊቀመንበሩ የኮሮና ቫይረስ የፈጠረው ተፅዕኖ እና ለመቋቋም ስለሚደረጉ ጥረቶች፣ የአጀንዳ 2063የአፈጻጸም ሂደት፣ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና እና ሌሎች አህጉራዊ አጀንዳዎችንም አንስተዋል።የምክር ቤቱ ስብሰባ “የአፍሪካ አህጉርን […]

ቡርኪናፋሶ ወታደራዊ አቃቤ ህግ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓወሬ በ30 ዓመት እስር እዲቀጡ ጠየቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ አቃቤ ህግ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓወሬ በ30 ዓመት እስር እዲቀጡ ጠየቀ፡፡ ኮምፓወሬ በሌሉበት ክስ የተመሰረተባቸው ከሳቸው በፊት ሀገሪቱን ሲመሩ በነበሩት ፕሬዚዳንት ቶማስ ሳናካራ ግድያ እጃቸው አለበት ተብለው ነው፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደ ዘገበው እንደ አወሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ1987 አብዮታዊው መሪ ቶማስ ሳንካራ መገደላቸውን ተከትሎ ወደ ስልጣን የመጡት ኮምፓወሬ ግድያውን ከጀርባ […]