loading
በደቡብ ክልል ከ12ሺ በላይ ለሆኑ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጎላቸው ከማረሚያ መውጣታቸውን የደቡብ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ።

በደቡብ ክልል ከ12ሺ በላይ ለሆኑ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጎላቸው ከማረሚያ መውጣታቸውን የደቡብ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ። አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 የክልሉ ዋና ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ሙሉሰው ዘውዴን  ጠቅሶ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው  መግለጫ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት በመደበኛና በልዩ ሁኔታ ከተለያዩ የክልሉ ማረሚያ ቤቶች 12 ሺህ 553 […]