loading
የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ሊያካሂድ ነው

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ሊያካሂድ ነው

የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከመጭው ሰኞ ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ ገለጸ፡፡

ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በስብሰባው በ11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎች አፈጻጸም ላይ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።

ከአፈጻጸም ግምገማ በተጫማሪም በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ እና የለውጥ እንቅስቃሴ ሂደት ላይ ይመክራልም ተብሏል፡፡

እንዲሁም የድርጅት እና የመንግስት የስራ አፈጻጸም ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ  ተወያይቶ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፡፡ መረጃውን ያገኘነው   ከድርጅቱ ገጽ ነው፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *