loading
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ፍራንክፈርት ገብተዋል

አርትስ 21/02/2011

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የጀርመን ጉብኝታቸው ቀጥሎ ፍራንክፈርት ገብተዋል፡፡
በፍራንክፈርት “አንድ ሆነን እንስራ ነገን እንገንባ” በሚል ለሚደረገው ውይይት በርካታ ኢትዮጵያውያን በፍራንክፈርት ታድመዋል፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ ውይይቱ የሚጀመርበት ስታዲየም ደምቋል፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚያደርጉት ንግግርም በጉጉት እየተጠበቀ ነው፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *