loading
በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት የመከላከያ ሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 ባለሀብቶችን በመሰለል፣ በማገት እና በማስፈራራት ገንዘብ በጠየቁ እና በተቀበሉ የመከላከያ ሚኒስቴር አባላትና ግብረአበሮቻቸው ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ወንጀሉን ፈጽመዋል በሚል ክስ የተመሰረተባቸው በመከላከያ ሚኒስቴር በ93ኛ እና 94ኛ እግረኛ ክፍለ ጦር አባል የሆኑት 1ኛ መቶ አለቃ ሀጂ ቱሉ߹ 2ኛ ኦፊሰር መንግስቱ በቀለ߹ 3ኛ ሻምበል ካህሊ መላክ߹ 4ኛ ሻለቃ ዱጉማ ዲምሳ ናቸው፡፡ በንግድ ስራ ተሰማርተው […]

በመጪው የክረምት ወቅት ጎርፍና መሰል አደጋዎች ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ስለሚኖር የጎርፍ ተጋላጭ አካባቢዎች ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ።

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 በመጪው የክረምት ወቅት ጎርፍና መሰል አደጋዎች ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ስለሚኖር የጎርፍ ተጋላጭ አካባቢዎች ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ሰሞኑን የታየው ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ክስተቶች የመጣ መሆኑተጠቁሟል። በኢንስቲትዩቱ የአየር ሁኔታና የአየር ጠባይ ትንበያ ባለሙያው ታምሩ ከበደ እንደገለጹት፤በቀጣዩ ክረምት ወቅት ከመደበኛው በላይ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል ትንበያዎች ያመለክታሉ። የላሊና […]

ቻይና የታይዋን የአየር መከላከያ ክልል ጥሳ በመግባት የጠብ አጫሪነት ተግባር እየፈጸመች ነው ስትል አሜሪካ ወቀሰች፡፡

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 ቻይና የታይዋን የአየር መከላከያ ክልል ጥሳ በመግባት የጠብ አጫሪነት ተግባር እየፈጸመች ነው ስትል አሜሪካ ወቀሰች፡፡ የታይዋን መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ 30 የቤጂንግ የውጊያ አውሮፕላኖች ወደ አየር ክልላችን ዘልቀው ገብተዋል፤ ከነዚህ መካከል ሁለት ሶስተኛ የሚሆኑት ተዋጊ ጄቶች ናቸው ብሏል፡፡ ቻይና በታይዋን ሁለተኛውን ግዙፍ ወታደራዊ ቅኝት ያደረገችው ትንሿ ደሴት ከአሜሪካ ጋር በደህንነትና በፀጥታ ዙሪያ […]