loading
በኢትዮጵያ የዲጂታል ግብይትን ማስፋፋት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 ኢትዮ ቴሌኮም እና ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳዳር ከሰባት ከተሞች ጋር ስምምነት አደረጉ፡፡ ተቋማቱ ስምምነቱን የፈጸሙት ከክልሎቹ የውሀና ፍሳሽ ባለስልጣኖች ጋር ሲሆን ስምምነቱም የደንበኞችን ክፍያ በቴሌ ብር ማዘመን የሚያስችል ነው፡፡ በስምምነቱ የተካተቱት ከተሞች ሐረሪ፣ ባሕር ዳር፣ ፍኖተሰላም፣ እንጅባራ፣ ደሴና ኮምቦልቻ መሆናቸውን የባልደረባችን ባምላክ ወርቁ ዘገባ ያመለክታል፡፡ በተጠቀሱት ከተሞች የሚገኙ የውሀ አገልግሎት […]

የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት 282 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት 282 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 8ኛ መደበኛ ስብሰባው የገቢዎች ሚኒስቴርን እና የተጠሪ ተቋማቱን የ2014 በጀት ዓመት የ10 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አድምጧል፡፡የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ባቀረቡት ሪፖርት፥ ሚኒስቴሩ በበጀት ዓመቱ 360 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ […]

የሱዳኑ ኡማ ፓርቲ ሀገሪቱን በመምራት ላይ ከሚገኘው ወታደራዊ ሃይል ጋር በአጋርነት እንደማይሰራ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 የሱዳኑ ኡማ ፓርቲ ሀገሪቱን በመምራት ላይ ከሚገኘው ወታደራዊ ሃይል ጋር በአጋርነት እንደማይሰራ አስታወቀ፡፡ፓርቲው በሰጠው መግለጫ በሲቪልና ተወካዮችና በወታደራዊ ሃይሉ መካከል ያልው ግንኙነት ከተሳትፎ በዘለለ በአጋርነት ደረጃ መሆን የለበትም ብሏል፡፡ የነፃነትና የለውጥ ሃይሎች አባል የሆነው ኡማ ፓርቲ የዚህ ፖለቲካዊ ጥምረት ትልቁ ምሶሶ ተደርጎ እንደሚቆጠር ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ የፓርቲው ዋና ፀሃፊ አል […]