loading
የሳይበር ጥቃቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይችላሉ -የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 25፣2014 በሕዳሴው ግድብ እና በከፍተኛ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ የሳይበር ጥቃቶች መክሸፋቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገለጸ። የሀገሪቱን ሰላም እና ዕድገት በማይፈልጉ ሀገራት የሚደገፍ ድርጅት የሕዳሴው ግድብ ግንባታን ለማስተጓጎል በማቀድ ‘ብላክ ፒራሚድ ዎር’ በሚል ስያሜ የሳይበር ጦርነት መክፈቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ተናግረዋል። የፋይናንስ ተቋማት የሚጠቀሙባቸው እና እርስ […]

ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ለመገናኘት መጠየቃቸው ተነገረ::

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 25፣2014 ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ለመገናኘት መጠየቃቸው ተነገረ:: የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ለመምከር በሞስኮለመገኘት ቢጠይቁም እስካሁን ምላሽ አላገኙም ተብሏል። ፖፕ ፍራንሲስ ለጣሊያኑ ኮሪየር ዴላ ሴራ ጋዜጣ እንደተናገሩት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል ጦርነቱ […]