loading
ተሸከርካሪን በመጠቀም የሚፈፀም የቅሚያ ወንጀል ‹‹ሿሿ›› መበራከት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 በአዲስ አበባ የሌብነት ወንጀል በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱን ፖሊስ አስታወቀ:: በአዲስ አበባ ለህዝብ ስጋት ከሆኑ ከባድ ወንጀሎች መካከል በተለያየ መንገድ የሚፈፀም የሌብነት ወንጀል በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ተናግረዋል። ከእነዚህ ከባድ ወንጀሎች ውስጥ ተሸከርካሪ በመጠቀም የሚፈፀም የቅሚያ ወንጀል፣ በተለምዶ ‹‹ሿሿ›› የሚባለው መኪና ውስጥ የሚፈፀም […]

የወባ በሽታን ከሀገሪቱ ለማጥፋት ህብረተሰቡ የወባ ማስወገድ አፈጻጸም መመሪያዎችንና መከላከያ ዘዴዎችን በአግባቡ ሊተገብር እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 የወባ በሽታን ከሀገሪቱ ለማጥፋት ህብረተሰቡ የወባ ማስወገድ አፈጻጸም መመሪያዎችንና መከላከያ ዘዴዎችን በአግባቡ ሊተገብር እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የወባ ቀንን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ 75 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ መልክዐ ምድር ለወባ በሽታ ስርጭት አመቺ መሆኑን ጠቅሰዋል። 52 በመቶ የሚሆነው የሀገሪቱ ህዝብ በእነዚህ አካባቢዎች እንደሚኖር ተናግረዋል። በወባ […]

ሩሲያ ዩክሬን ላይ የኒውክሌር ግጭት ሊቀሰቀስ እንደሚችል አስጠነቀቀች::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 ሩሲያ ዩክሬን ላይ የኒውክሌር ግጭት ሊቀሰቀስ እንደሚችል አስጠነቀቀች:: ሞስኮ ባወጣችው መግለጫ ኔቶ ለዩክሬን የጦር መሳሪያ በማቀበል የእጅ አዙር ጦርነት ከፍቶብኛል ስትል ወቀሳ ሰንዝራለች፡፡ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቨሮቭ ከአንድ የሀገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ መላው ዓለም ይህን ጉዳይ አቅልሎ መመልከት የለበትም ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ የላቭሮቭ ቃለ መጠይቅ የተሰራጨው […]