loading
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ምግብን መሠረት ያደረገ የአመጋገብ መመሪያ ይፋ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ምግብን መሠረት ያደረገ የአመጋገብ መመሪያ ይፋ ተደረገ:: መመሪያውን በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስተባባሪነት የጤና ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር፣ የትምህርት ሚኒስቴርና አጋር አካላት ናቸው በጋራ ያዘጋጁት፡፡ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ የ2019 ጥናት እንደሚያመለክተው በሀገራችን 54 በመቶ የሚሆኑ ቤተሰቦች እንዲመገቡ ከሚመከረው ሰባት የምግብ ምድቦች ውስጥ ከአራት በታች የሚመገቡመሆናቸው ተረጋግጧል ነው የተባለው፡፡ በተለይም ህፃናትና […]

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የሚገጥሟቸው ችግሮች …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 በሱዳን የመኖሪያ እና ሥራ ፈቃድ ክፍያዎች ከኢትዮጵያዊያን የመክፈል አቅም በላይ በመሆቸው በርካቶች ሕጋዊ ሆኖ ለመኖር መቸገራቸው ተገለጸ፡፡ በሱዳን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር የሆኑት ይበልጣል አዕምሮ ችግሩን ለመቅረፍ በሱዳን በኩል ልዩ ድጋፍ እና ትብብር እንዲደረግ ጠይቀዋል። አምባሳደር ይበልጣል ጥያቄውን ያቀረቡት ከሱዳን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ተጠባባቂ ሚኒስትር ጋር በችግሩ ዙሪያ በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡ […]

የኬንያው ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ኡሁሩ ኬንያታ ሀገሪቱን በተሳሳተ መንገድ እየመሯት ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 የኬንያው ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ኡሁሩ ኬንያታ ሀገሪቱን በተሳሳተ መንገድ እየመሯት ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡ኡሁሩ የአመራር ብቃት የላቸውም ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ ለዚህ አንዱ ማሳያ እሳቸው ወደ ስልጣን ሲመጡ የነበረው የመንግስት የብድር መጠን ከ17 ቢሊዮን ወደ 63 ቢሊዮን ዶላር ማሻቀቡ ነው ብለዋል፡፡ የሁለቱ መሪዎች መቃቃር የተጀመረው ኡሁሩ ከቀድሞው ተቀናቃኛቸው ራይላ ኦዲንጋ ጋር […]