loading
2 ሺህ 574 አመራሮችን ከሃላፊነት አንስቼያለሁ- ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 ብልጽግና ፓርቲ በቅድመ ጉባኤ ግምገማ 2 ሺህ 574 አመራሮች ከሃላፊነት እንዲነሱ አድርጌያለሁ አለፓርቲው ይህን ያለው የመጀመሪያ ጉባኤ መካሄዱን ተከትሎ ከቅድመ ጉባኤ እስከ ፍፃሜው ድረስየነበረውን ክንውን በማስመልከት መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው፡፡የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በፓርቲው ቅድመ ጉባኤ ግምገማ 108 ሺህ 258አመራሮች ተገምግመው በ10 ሺህ 658 አመራሮች ላይ የተለያየ ደረጃ ያለው […]

ቻይና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን የፀጥታ ፈተናዎችን ለመፍታት የሚያደርጉትን ጥረት እንደምትደግፍ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 ቻይና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን የፀጥታ ፈተናዎችን ለመፍታት የሚያደርጉትን ጥረት እንደምትደግፍገለጸች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ሚስተር ዙ ቢንግ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ግንኙነት እና ቻይና ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አድንቀዋል።በዚህ ረገድ ቻይና […]