loading
አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ኅብረት የስራ ቋንቋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ኅብረት የስራ ቋንቋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት መግለጫ፤ በመዲናችን የተካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ስኬታማ እንደነበርም ገልጸዋል፡፡ ኅብረቱ የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከል ተቋምን ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መወያየቱንም ተናግረዋል፡፡ የኮቪድ- 19 መፍትሄዎቸ፣ የሰላምና የጸጥታ ችግር፣ […]

በአዲስ አበባ በትናትናው እለት በተከሰተው የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 በአዲስ አበባ በትናትናው እለት በተከሰተው የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡ አዲስ አበባ አደጋና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ እንደተናገሩት ÷ በመዲናዋ በትናንትናው ዕለት ሁለት የእሳት አደጋዎች ደርሰዋል፡፡አንዱ የእሳት አደጋ ትናንት 11 ሰዓት ከ50 ላይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በመኖሪያ ቤት ላይ […]