loading
በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ:: በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት በሀገር ሽማግሌዎች እና በመንግሥት ጥረት መፈታቱ ተገልጿል። ስምምነቱን ተከትሎም ቅራኔ ውስጥ የነበሩት አካላት በጋራ የአፍጥር መርሀግብር በሸራተን አዲስ አከናውነዋል። የመጅሊስ አባላት ወደ አንድ እንዲመጡ ለሠሩ ሽማግሌዎች ምስጋና ቀርቧል። በቀጣይም ገለልተኛ አስመራጭ […]

ምክር ቤቱ የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲመለከት ጠየቀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 ምክር ቤቱ የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲመለከት ጠየቀ::የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲያጤን ጠየቀ።ምክር ቤቱ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ውይይት ባካሄደበት ወቅት የተደረሰበት የአቋም ላይ መግለጫ መስጠቱን ዋልታ ዘግቧል፡፡ ብረት ምርጫውን ላለመታዘብ የያዘው አቋም […]

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ:: በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተደረገ ክትትል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዘ፡፡እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፃ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረው ዶላር የተያዘው ሃሙስ ለአርብ አጥቢያ በአዲስ አበባ የካ […]

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር እድሪስ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ የተጠራው የጎዳና ላይ የአፍጥር ፕሮግራም በኛ በኩል እውቅና አልነበረውም አሉ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር እድሪስ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ የተጠራው የጎዳና ላይ የአፍጥር ፕሮግራም በኛ በኩል እውቅና አልነበረውም አሉ:: ተቀዳሚ ሙፍቲው ይህን ያሉት የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ባስተላለፉበት ወቅት ነው፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር እድሪስ በመልዕክታቸው በዓሉ በሰላም […]

አውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎቼን ወደ ኢትዮጵያ እልካለሁ ማለቱ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 ህብረቱ ከአሁን ቀደም ምርጫውን ለመታዘብ ያስቀመጣቸው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፉ ቅድመ ሁኔታዎች በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት አላገኙም ነበር፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው ሳምንታዊ መግለጫ ስድስተኛውን ሀገራዊ ምርጫ የአውሮፓ ህብረትን ጨምሮ ሩሲያ፣ አሜሪካና ሌሎች ሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ባለሙያዎቻቸውን እንደሚልኩ አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመግለጫው የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮ ሱዳን የድንበር […]

አዲስ የግብይት አማራጭ ይዞ ብቅ ያለው አሪፍ ፔይ በአሜሪካን ሀገር በሚገኘው የፋይናስ ተቋም አሸናፊሆነ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 አዲስ የግብይት አማራጭ ይዞ ብቅ ያለው አሪፍ ፔይ በአሜሪካን ሀገር በሚገኘው የፋይናስ ተቋም አሸናፊሆነ፡፡ አፍሪ ፔይ ሰዎች የዕለት ተዕለት ግብይቶቻቸውን ጨምሮ የመብራትና የውሃ አገልግሎቶችን በቀለሉ መክፈል የሚያስችላቸው የክፍያ ሲስተም ነው፡፡ ይህ ቴክኖሎጂ በተለይም በገጠር አካባቢ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቀላሉ ግብይት የሚፈፅሙበት እና የብድር አግልግሎት የሚያገኙበት እንደሆነ ነው የተነገረው፡፡ […]

በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም! በሚል ነፃ የሰልክ መስመር ተዘጋጀ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም! በሚል ነፃ የሰልክ መስመር ተዘጋጀ:: የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ከዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ እና ካናዳ ኢምባሲ ጋር በጋራ በመሆን የህግ ድጋፍ እና ማማከር አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎችም አገልግሎቶችን በዘላቂነት የሚሰጥ 7711 ነፃ የስልክ […]

የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት በአለማዊ ክንዋኔዎች እንዳይበረዙ መጠበቅ ያስፈልጋል ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት በአለማዊ ክንዋኔዎች እንዳይበረዙ መጠበቅ ያስፈልጋል ተባለ::የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ፅህፈት ቤት የሰበካ ጉባኤ የአደባባይ በዓላት ስኬቶችና ተግዳሮቶች በሚል ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት የበዓላቱን አከባበር ዝግጅት የሚያስተባብር ቋሚ አደረጃጀት ሊኖር ይገባል ብሏል፡፡ በጉዳዩ ላይ መነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት መምህር ማለዳ ዘሪሁን […]

ከህግ ያፈነገጠው የአማኑኤል ወንድሙ ግድያ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013   የኢትዮጵያ ሰብዐዊ መብቶች ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ደንቢ ዶሎ ቄለም ወለጋ ዞን በግንቦት 3 2013 ዓም በ ፀጥታ ሀይሎች በአደባባይ ላይ የተገደለው አማኑኤል ወንድሙ ሞት እጅግ ጭካኔ የተሞላበት እና ከህግ ያፈነገጠ ነው ሲል ገልጸ፡፡ ኮሚሽኑ ሁሉንም አይነት ህገ ወጥነት የሞላባቸው ግድያዎችን እንደሚቃወም የገለፀ ሲሆን ሰላም አስከባሪ ሀይላት ሰላም በማስከበሩ […]

በአብዬ በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ ለተሰማሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የመጀመሪያ ዙር የኮቪድ- 19 ክትባት ተሰጣቸው፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013  በአብዬ በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ ለተሰማሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የመጀመሪያ ዙር የኮቪድ- 19 ክትባት ተሰጣቸው፡፡ በሱዳን አብዬ ግዛት የሚገኙት የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስለባሪ ሻለቃ አባላት አስትራዜኒካ የተባለው የመጀመሪያ ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ነው የተሰጣቸው፡፡ የሻለቃው የህክምና ሃላፊ ሻለቃ ፀሃይ በላቸው ሰራዊቱ እራሱን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ በመከላከል የተሰጠውን አገራዊና […]