loading
አሸባሪው ህወሓት የእርዳታ መጋዘን በመዝረፉ ተጠያቂ ሊሆን ይገባል- የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 አሸባሪው ህወሓት የእርዳታ መጋዘን በመዝረፉ ተጠያቂ ሊሆን ይገባል- የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ አባል የሆኑት ሴናተር ጂም ሪሽ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የእርዳታ እህል የተከማቸበትን የእህል መጋዘን በመዝረፋቸው ተጠያቂ ሊሆኑ ይገባል አሉ ፡፡ ሴናተሩ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት አሸባሪው ህወሓት የዩኤስአይዲ (USAID) መጋዘንን ስለመዝረፋቸው […]

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት – የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት ሲሉ የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ ጋር በሁለትዮሽ፣ አካባቢያዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት ያለውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። በወቅቱም የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ፥ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት […]

ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን – ሌ/ጀነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 እኛ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ስለ ኢትዮጵያ መናገር ሳይሆን ህይወት የሚደገም ከሆነ ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን ሲሉ ሌ/ጀነራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡ እኛ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ስለ ኢትዮጵያ መናገር ሳይሆን ህይወት የሚደገም ከሆነ ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን ሲሉ የአገር መከላከያ የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄነራል […]

ኢትዮጵያዊነት የተዘጉ በሮችን ማስከፈት የሚችል እውነት ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ኢትዮጵያዊነት የተዘጉ በሮችን ማስከፈት የሚችል እውነት ነው ሲሉ ገለጹ። ምክትል ከንቲባዋ ይህን ያሉት በዛሬው ዕለት እየተከበረ ያለውን የኢትዮጵያዊነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በሸራተን አዲስ እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ ነው። ዛሬ እየተከበረ የሚገኘው የኢትዮጵያዊነት ቀን ከመስቀል አደባባይ ሥነ-ሥርዓት መልስ በሸራተን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ […]

ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡ ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች ዣን-ፒር አዳምስ ህይወቱ አለፈ።  በህክምና ስህተት የተነሳ ራሱን ስቶ ለ39 ዓመታት የቆየው የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ዣን-ፒር አዳምስ ለፓሪስ ሴይንት ጀርማይን ተጫውቶ አሳልፏል። እ.አ.አ በ1982 ላጋጠመው የጉልበት ጉዳት […]

የአዲስ አበባ ከተማ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለሁለተኛ ጊዜ ያሰባሰበውን 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 የአዲስ አበባ ከተማ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለሁለተኛ ጊዜ ያሰባሰበውን 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አስረከበ ከድጋፉ 1 ነጥብ 1 ቢሊዮን የሚሆነው በጥሬ ገንዘብ ሲሆን እና 180 ሚሊዮን ብር የሚያወጣው ደግሞ በዓይነት ነው፡፡ የከተማ አስተዳደሩን ድጋፍ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቀነዓ ያደታ ተረክበዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር […]

አደንዛዥ ዕጽ በሱዳን ድንበር እንዳይገባ እየተቆጣጠርኩ ነዉ-ፌዴደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 የአደንዛዥ ዕጽ በሱዳን ድንበር እንዳይገባ እየተቆጣጠረ መሆኑን ፌዴደራል ፖሊስ ገለጸ የፌደራል ፖሊስ ከሀገር መከላከያ ሰራዊትና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በሱዳን ድንበር ህብረተሰቡ ጁንታው እንደ ትልቅ መሳሪያ የሚጠቀምበትን የአደዛዥ ዕጽ እንዳይዘዋወር ድንበር ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በሱዳን ድንበር ተከዜ ማዶ […]

የሕክምና ፍቃድ ሳይኖረው የኮቪድ-19 ሕክምና ሲሰጥ የነበረው ግለሰብ ተያዘ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 የሕክምና ፍቃድ ሳይኖረው የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከል በመክፈት አገልግሎት እየሰጠ የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ጃፓን ኤምባሲ አካባቢ በሕገ-ወጥ መንገድ የሕክምና ፍቃድ ሳይኖረው የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከል በመክፈት አገልግሎት እየሰጠ የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የአየር መንገድ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ከቦሌ ክፍለ ከተማ […]

የገባናቸውን ቃልኪዳኖች ታማኞች ከሆንን የኢትዮጵያን ድል እናበስራለን-ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013  የገባናቸውን ቃልኪዳኖች ታማኞች ከሆንን የኢትዮጵያን ድል እናበስራለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ ገለፁ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸውም የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ በሚል ማኅበረሰብ ውስጥ ነው ያደግነው ቃል ኪዳን የዓለም ህልውና የተመሠረተበት ሥርዓት ነው ሰው ከሰው ሰው ከአካባቢው አካባቢ እርስ በርሱ ተጠባብቆና ተግባብቶ የሚኖረው በቃል ኪዳን ነው ብለዋል፡፡ ድል የገቡትን ቃል […]

ዓባይ ፀበላችን መብራታችን ለነፍስ ለስጋችንም የሚጠቅመን ሕይወታችን ነው-ብፁዕ አቡነ ናትናኤል::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014 ዓባይ ፀበላችን መብራታችን ለነፍስ ለስጋችንም የሚጠቅመን ሕይወታችን ነው ሲሉ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ገለፁ፡፡የታላቁ ሕዳሴ ግድብን ግንባታን በስፍራው ተገኝተው ለመጀመሪያ ጊዜ ግድቡን የተመለከቱት የምዕራብ ሸዋና ምስራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ናትናኤል ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከጨለማ ወደ ብርሃን እና ወደ ከፍታ የምትወጣበት፣ ኢትዮጵያዊያንን ያለምንም ልዩነት […]