loading
ኢትዮጵያን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 አዲስ ለተዋቀረው የካቢኔ ከፍተኛ አመራሮች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጠናው ሲጀምር በሰጡት የሥራ መመሪያ ኢትዮጵያ ውስጥ አቧራ ለብሰውና ቋጥኝ ተጭኗቸው የሚገኙ በርካታ ሀብቶችን አውጥቶ ለጥቅም ማብቃት የአመራሩ ተልዕኮ ነው ብለዋል። እነዚህን ሀብቶች አውጥቶ በመጠቀም አገራችንንን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም ሲሉም አስገንዝበዋል፡፡ […]

ሃላፊዎች ሆይ ከታዩት ይልቅ ወዳልታዩት አተኩሩ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 02፣ 2014 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ኢትዮጵያንና ህዝቧን በሃቅ ማገልገልና ከልመና የማላቀቅ ሃላፊነት እንዳለባቸው አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት "አዲስ ምዕራፍ በአገልጋይ መሪነት" በሚል መሪ ሃሳብ አዲስ ለተሾሙ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ስልጠና መስጠት በጀመሩበተ ወቅት ነው፡፡ በዚህ ወቅትም ቀጣይነት ያለው የስራ ልምምድ ካዳበርን ኢትዮጵያን ተረጂ ሳይሆን የምትረዳ […]

ለ4 ተከታታይ ዓመታት የተሸለመው የኢትዮጵያ አየር መንገድ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 02፣ 2014የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአራት ዘርፎች የምርጥ የ'ስካይትራክስ የ2021 የአየር መንገድ ሽልማቶች አሸናፊ ሆነ፡፡ አየር መንገዱ እ.አ.አ የ2021 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ጨምሮ ለ4 ተከታታይ ዓመታት ነው የተሸለመው። የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል ሽልማትን ለ3 ተከታታይ ዓመታት፣ የአፍሪካ ምርጥ የምጣኔ ሃብት ክፍልም ለሶስት ተከታታይ ዓመታት አሸንፏል፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የ2021 […]

FALSE: Ethiopian Group CEO has not conveyed any message and has never done so on any of the Ethiopian social media accounts.

FALSE: Ethiopian Group CEO has not conveyed any message and has never done so on any of the Ethiopian social media accounts. Ethiopian Airlines have dismissed the accusation. Jigjiga online, a Facebook page with more than 70,566 followers, Write the English version titled “Ethiopia Airlines admits transporting weapons and military machinery used in Tigray genocide”, […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 03፣ 2014  በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል። በጉብኝቱም የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም ከፍተኛ የፌደራልና የክልል የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉብኝቱ ላይ ፥ ከዚህ […]

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ምን አሉ…?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 03፣ 2014  አሸባሪው ህወሓት ለኢትዮጵያ ደህንነት አደጋ በማይሆንበት ደረጃ እስኪደርስ ይመታል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። ጄኔራል ብርሃኑ አሸባሪው ህወሓት የአማራንና የአፋርን መሬት ይዞ እንዲኖር የሚፈልግና የሚወስን መንግሥት የለም ብለዋል። መከላከያ ሰራዊትም ከዚህ የተለየ አቋም የለውም ሲሉ ገልፀዋል። የአማራንና የአፋርን አንዳንድ ወረዳዎችን የማስለቀቅ፤ እንዲሁም በክልሎቹ የገባው ኃይል […]

ባልደራስ አመራሮቹን ከእስር ለማስፈታት ግፊት እንዲያደርጉ ለ15 አገሮች ጥሪ አቀረበ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 04፣ 2014 ባልደራስ አመራሮቹን ከእስር ለማስፈታት ግፊት እንዲያደርጉ ለ15 አገሮች ጥሪ አቀረበ:: ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) አቶ እስከንድር ነጋንና ሌሎች የፓርቲው አመራሮችን ከእስር የማስፈታት ግፊት እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)ን ጨምሮ፣  ለ15 አገሮች ኤምባሲዎች ጥሪ ማቅረቡ ተገልጿል፡፡ የባልደራስ ፓርቲ የሕግ ጉዳዮች ኃላፊና የእነ አቶ አስክንድር ነጋ ጠበቃ አቶ ሔኖክ አክሊሉ […]

 25ሺህ ያህል የኤርትራ ስደተኞች በአሁኑ ወቅት ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም::

25ሺህ ያህል የኤርትራ ስደተኞች በአሁኑ ወቅት ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም:: አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 04፣ 2014በአዲ-ሃሩሽና ማይ-አይኒ ጊዜያዊ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ይኖሩ የነበሩ 25ሺህ ያህል የኤርትራ ስደተኞች በአሁኑ ወቅት ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም ተባለ። ከአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ያመለጡ 244 የኤርትራ ስደተኞች በዳባት ጊዜያዊ መጠለያ አገልግሎት እያገኙ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት እንዳስታወቀው፤ ለስደተኞች የሚያገለግሉ 40 የጋራ መኖሪያ ቤቶች […]

የዓለም አቀፍ ምሁራን ግልፅ ደብዳቤ ለአንቶኒዮ ጉቴሬዝ

በመላው ዓለም ከፍተኛ ተደማጭነትና ተፅዕኖ ያላቸውና አሜሪካና ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ አህጉራት የሚገኙ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ምሁራን እና የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች፣ በትግራይ ክልል በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካላት ሲፈፀሙ የታዘቧቸውን ሚዛናዊነት የሌላቸው ተግባራት በግልፅ በመናገራቸው፤ በድርጅቱ የሥራ ዕገዳ የተጣለባቸው ሁለት የመንግሥታቱ ድርጅት የኢትዮጵያ ተጠሪዎች አስፈላጊ ከለላ እንዲደረግላቸውና ወደሥራቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ግልፅ ዓለም አቀፋዊ ደብዳቤ […]