loading
የአውሮፓ ፓርላማ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቀ::

አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 የአውሮፓ ፓርላማ አባላት በሠሜን ኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ በቀጣይ ሦስት ሳምንታት ውስጥ መሻሻል:: የማያሳይ ከሆነ በጦርነቱ ተሳታፊ በሆኑ አካላት ላይ ማዕቀቦች እንዲጣል ጠየቁ የአውሮፓ ፓርላማ ሐሙስ መስከረም 27/2014 ዓ.ም ያደረገውን ስብሰባ ተከትሎ ባወጣው መግለጫ ላይ ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሄ እንዲገኝ ጠይቋል።በዚህም መሠረት የፓርላማው አባላት በጦርነቱ አካባቢ ያለው የሰብዓዊ ሁኔታ እስከ ፈረንጆቹ ጥቅምት ወር […]