loading
ኢትዮጵያ ክብሯን ለመድፈር የሚቅበዘበዙትን አደብ የሚያስገዙ ጀግኖች አጥታ አታውቅም ሲሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ ገለጹ።

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 ሚንስትሯ ኢንጂኔር አይሻ መሀመድ ይህን ያሉት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በ2013 ዓ.ም በጀት የእቅድ አፈጻጸምና የ2014 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ ከውይይቱ ጎን ለጎንም የኢትዮጵያ ከተሞች የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግሥት ዘመቻን ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሀመድ አስጀምረዋል። ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሀገሩ አምባሳደርና ጠበቃ […]

ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከ60 ሺህ በላይ ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም በመለገስ አጋርነታቸውን ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከ60 ሺህ በላይ ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም በመለገስ አጋርነታቸውን ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡ የብሔራዊ ደም ባንከ አገልግሎት የህልውና ዘመቻውን ተከትሎ ደም የሚለግሱ ዜጎች ቁጥር መጨመሩም አስታውቋል። ይህም በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የደም ክምችት እጥረት በመቅረፍ ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረጉን ነው የመከላከያ እና ብሔራዊ የደም ባንክ አገልግሎቶች የገለጹት። የብሔራዊ ደም […]