loading
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የጀርመን-አፍሪካ 2021 ሽልማት አሸናፊ ሆኑ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014  የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የጀርመን-አፍሪካ 2021 ሽልማት አሸናፊ ሆኑ፡፡ ኢሰመኮ ለአርትስ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የጀርመን-አፍሪካ ፋውንዴሽን (DAS) ዛሬ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ የሽልማቱን እጩዎችን የሚያወዳድረው ኮሚቴ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ  በጀርመን አገር በአይነቱ ከፍተኛ ለሆነው ሽልማት ሲመርጣቸው በሙሉ ድምጽ እንደሆነ ገልጿል፡፡ ሽልማቱ ዋና ኮሚሽነሩ […]

አዲስ የመንግሥት ተሿሚዎች ስራ ከመጀመራቸው በፊት ሃብት እንዲያስመዘግቡ የሚደረግ መሆኑን የፌዴራል የስነ-ምግባር እና ፀረሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 አዲስ የመንግሥት ተሿሚዎች ስራ ከመጀመራቸው በፊት ሃብት እንዲያስመዘግቡ የሚደረግ መሆኑን የፌዴራል የስነ-ምግባር እና ፀረሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በ2013 ዓ.ም የሃብት ምዝገባ አፈፃፀም እና የ2014 ዓ.ም እቅድን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የኮሚሽኑ የሃብት ማሳወቅ እና ምዝገባ ዳይሬክተር መስፍን በላይነህ፤ በተጠናቀቀው ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የህዝብ ተመራጮች፣ የመንግስት ተሿሚዎች እና […]

የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ ከ3 መቶ ሺህ ባላይ የጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የኮቪድ -19 ክትባቶችን ለገሰ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ ከ3 መቶ ሺህ ባላይ የጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የኮቪድ -19 ክትባቶችን ለገሰ:: በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ እንዳስታወቀው አሁን የተለገሰው ክትባት አሜሪካ በቅርቡ ከለገሰችው 1ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶዝ ተጨማሪ ሲሆን ፤ይህም ለአፍሪካ ቃል ከተገባው 25 ሚሊዮን ህይወት አዳኝ ክትባት አካል ነው ተብሏል፡፡ የአሜሪካ መንግስት የክትባቶችን ስርጭት በተመለከተ ከአፍሪካ ህብረትና ከአፍሪካ […]