loading
ለተዝካር ማውጫ የተዘጋጀ 100 ሺህ ብር ለህዳሴ ግድብ የለገሱ ኢትዮጵያዊ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣2013 ኢትዮጵያዊቷ ለወላጅ አባታቸው ተዝካር ማውጫ የተዘጋጀ 100 ሺህ ብር ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ድጋፍ አደረጉ። በጀርመን ሀገር የሚኖሩት ኢትዮጵያዊቷ ወይዘሮ ሌንሳ ተሾመ ለወላጅ አባታቸው ተዝካር ማውጫ የተዘጋጀ 100 ሺህ ብር ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲውል በማድረጋቸው ከግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የምስጋና ምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል። ወይዘሮ […]

ሉሲ (ድንቅነሽ) በዱባይ በሚካሄደዉ ኤክስፖ ለጉብኝት ልትቀርብ መሆኑ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣2013 ሉሲ (ድንቅነሽ) በዱባይ በሚካሄደዉ ኤክስፖ ለጉብኝት ልትቀርብ መሆኑ:: ሉሲ (ድንቅነሽ) በዱባይ በሚካሄደዉ ኤክስፖ 2020 ላይ ለጎብኚዎች ልትቀርብ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በፈረንጆቹ ከጥቅምት 1 እስከ መጋቢት 31 ቀን 2022 በዱባይ ኤክስፖ 2020 ይካሄዳል፡፡ በኤክስፖውም ላይ ሉሲ (ድንቅነሽ) ለጎብኚዎች እንደምትቀርብ የተገለፀ ሲሆን÷ ለዚህም ትናንት የሉሲ ቅሬተ አካል ዱባይ መግባቱን ከንገድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ […]

በዋሽንግተን ሲካሄድ በቆየው የህዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ1 ሚሊዮን 1 መቶ ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣2013 በዋሽንግተን ሲካሄድ በቆየው የህዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ1 ሚሊዮን 1 መቶ ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ:: በዋሽንግተን የኢፌዲሪ ኤምባሲ ከበድር ኢትዮጵያ እና ከኡስታዝ ጀማል በሽር (የአባይ ንጉሶች መስራች) ጋር በመሆን በGoFundMe ሲያካሂድ የቆየው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም የማጠናቀቂያና የምስጋና ምሽት በዋሽንግተን ዲ.ሲ. የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተከናውኗል:: በወቅቱም አምባሳደር ፍጹም […]

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 2 ሺህ 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣2013 በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 2 ሺህ 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው ፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት 2 ሺህ 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ10 ሺህ 804 ሰዎች በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 2 ሺህ 95 ሰዎች ኮቪድ-19 ተገኝቶባቸዋል።13 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሲሆን፤ 532 ሰዎች ደግሞ በጽኑ ህክምና […]