loading
ጦርነቱ ህዝባዊ ይደረግ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10፣2013 የአማራ ክልል ህዝብ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው ርዕሰ መስተዳደር ጥሪ አቀረቡ:: የህወሓት የሽብር ቡድን ጦርነቱን ህዝባዊ ስላደረገው የአማራ ክልል ህዝብም በተመሳሳይ መንገድ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጥሪ አቀርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የህወሓት የሽብር ቡድን በዋናነት በሶስት ግንባሮች ማለትም በሰሜን እና በደቡብ ጎንደር እንዲሁም በሰሜን […]